“በዩኒቨርሲቲዎች የትምህርት ጥራት ውድቀት ምክንያት የራሳቸው ሃሳብ የሌላቸውና መፍትሔ የሚሰጥ ዕውቀት ያላዳበሩ ተማሪዎች ተፈጥረዋል” ዶ/ር ደረሰ አየናቸው10:47Dr Deresse Ayenachew. Source: D.Ayenachewኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.97MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ደረሰ አየናቸው - የቀድሞው የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ድኅረ ምረቃ ትምህርት ቤት ዲን፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ተከስቶ ስላለውና በእጅጉ ፈጣንና ብርቱ ማሻሻያ የሚያሻውን የከፍተኛ ትምህርት ተቋም የትምህርት ጥራት ጉዳይ አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የትምህርት ጥራት ደረጃ ማሽቆልቆልየማስተማሪያና መማሪያ ቋንቋዎች ተፅዕኖየምርምር ዕውቀት ግብይት ሚዛን አለመድፋትShareLatest podcast episodes"ኳታር ውስጥ፤ በኑሮ ውድነት ላይ አንዳችም ጭማሪ የለብንም። የነዳጅ ጭማሪ አልተደረገም። መንግሥት ትልቅ ድጋፍ እያደረገልን ነው" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረናፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁ