“የኢትዮጵያ ታሪክ ሥርዓተ ትምህርት በፖለቲከኞች ዕይታ ሳይሆን በታሪክ ባለሙያዎች መቀረፅ አለበት” ዶ/ር ደረሰ አየናቸው

Dr Deresse Ayenachew.

Dr Deresse Ayenachew. Source: D.Ayenachew

ዶ/ር ደረሰ አየናቸው - የቀድሞው የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ድኅረ ምረቃ ትምህርት ቤት ዲን፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ተከስቶ ስላለውና በእጅጉ ፈጣንና ብርቱ ማሻሻያ የሚያሻውን የከፍተኛ ትምህርት ተቋም የትምህርት ጥራት ጉዳይ አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  •  የታሪክ ትምህርት ሥርዓት ቀረፃ
  • የኢትዮጵያን ታሪክ ሚዛን ማስጠበቅ
  • የታሪክን ሂደት በፖለቲከኞች ዕይታ የመቅረፅ ተፅዕኖ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now