"ኢትዮጵያ የፍልሰትና ሠፈራ ውጤት ናት" ዶ/ር ደረሰ አየናቸው14:33Dr Deresse Ayenachew. Credit: D.Ayenachewኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.05MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ደረሰ አየናቸው፤ የታሪክ ረዳት ፕሮፌሰር ሲሆኑ፤ በአሁኑ ወቅት በኤይክስ ማርሴል ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ ዘመን የአፍሪካ ቀንድ ጥናትና ምርምር ፕሮግራም ተመራማሪ ናቸው። ሰሞኑን በካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ ለሕትመት ስላበቁት "Dynamics of Mobility & Settlement in Africa" የምርምር መጣጥፋቸው ይናገራሉ።አንኳሮችየባንቱ ፍልሰትየሰሜንና ደቡብ ኢትዮጵያ ፍልሰቶችና ሠፈራዎችየመካከለኛው ዘመን ስልጣኔና ባሕላዊ ዕሴቶችየጨዋ ሠራዊት የፍልሰትና ሠፈራ ሚናየክርስትናና እስልምና ሃይማኖቶች መስፋፋት ShareLatest podcast episodes" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለመንዳት ምቹና ለአካባቢያዊ አየር ብክለት ቅነሳ ጠቀሜታ ቢኖራቸውም፤ ጉዳትም አላቸው" ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህኢሬቻ መልካ በሜልበርን - አውስትራሊያ እሑድ ዕለት ሊከበር ነው