“ባለፉት ዓመታት ተማሪዎች በከፍተኛ ተቋማት ሥርዓተ ትምህርት ውስጥ የአገር ፍቅርና ማኅበረሰባዊ ዕሴቶችን እንዲያውቁ ባለመደረጉ ለሃይማኖት፣ ቋንቋና የዘር ግጭቶች ተጋልጠዋል ” ዶ/ር ደሳለኝ መንገሻ

Dr Desalegne Mengesha.

Dr Desalegne Mengesha. Source: D.Mengesha

ዶ/ር ደሳለኝ መንገሻ - የቀድሞው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት፤ የኢትዮጵያን የግልና የመንግሥት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በንፅፅሮሽ ያነሳሉ፤ ምክረ ሃሳባቸውንም ይለግሳሉ።


አንኳሮች


 

  • የግልና የመንግሥት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አውንታዊና አሉታዊ ተፅዕኖዎች 
  • የሥርዓተ ትምህርት ክለሳ
  • ምክረ ሃሳቦች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now