“ከጥናታችን ተሳታፊዎች ከፍተኛ የስኳር ሕመምተኞች የተገኙባቸው የሶማሌ፣ ሐረሪ፣ የደቡብ ክልልና አዲስ አበባ ናቸው” ዶ/ር ድግሱ ነገሠ11:08Dr Digsu Negesse Koye. Source: DN.Koyeኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.91MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ድግሱ ነገሠ ቆየ - በሜልበርን ዩኒቨርሲቲ የሕዝብና ሉላዊ ጤና ተመራማሪ እና ዶ/ር የዓለምዘውድ አሰፋ ገላው - በቴሌቶን የሕጻናት ኢንስቲትዩት የወባና ጤና ተመራማሪ፤ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች አውታረ መረብ (ABReN) ባካሔዱት ሁለተኛ ዓመታዊ የጤና ኮንፈረንስ ላይ “Mapping national, regional, and local prevalence of hypertension and diabetes in Ethiopia” በሚል ርዕስ ስላቀረቡት የጥናት ዓላማና ግኝቶች ይናገራሉ።አንኳሮች ጤናማ ያልሆነ የአኗኗር ዘይቤን መለወጥአገር አቀፍ የስኳር በሽታ ጥናታዊ ውጤቶችየጤናማ አኗኗር ዘይቤ ግንዛቤ ማስጨበጫ መንገዶችShareLatest podcast episodes"የስኳር በሽታ ሕመምተኞች ከሌሎች ሰዎች በበለጠ ከ2 እስከ 5 እጥፍ በላይ ለልብ ድካም ተጋላጭነታቸው ከፍተኛ ነው" ጌታእንዳለ ዘለቀየባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኑክሊየር ምሕንድስና ትምህርት በዘንድሮ የትምህርት ዘመን ሊጀመር ነው" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ