“ከጥናታችን ተሳታፊዎች ከፍተኛ የስኳር ሕመምተኞች የተገኙባቸው የሶማሌ፣ ሐረሪ፣ የደቡብ ክልልና አዲስ አበባ ናቸው” ዶ/ር ድግሱ ነገሠ11:08Dr Digsu Negesse Koye. Source: DN.Koyeኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (9.91MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ድግሱ ነገሠ ቆየ - በሜልበርን ዩኒቨርሲቲ የሕዝብና ሉላዊ ጤና ተመራማሪ እና ዶ/ር የዓለምዘውድ አሰፋ ገላው - በቴሌቶን የሕጻናት ኢንስቲትዩት የወባና ጤና ተመራማሪ፤ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች አውታረ መረብ (ABReN) ባካሔዱት ሁለተኛ ዓመታዊ የጤና ኮንፈረንስ ላይ “Mapping national, regional, and local prevalence of hypertension and diabetes in Ethiopia” በሚል ርዕስ ስላቀረቡት የጥናት ዓላማና ግኝቶች ይናገራሉ።አንኳሮች ጤናማ ያልሆነ የአኗኗር ዘይቤን መለወጥአገር አቀፍ የስኳር በሽታ ጥናታዊ ውጤቶችየጤናማ አኗኗር ዘይቤ ግንዛቤ ማስጨበጫ መንገዶችShareLatest podcast episodes"የሴቶች ጉዳይ የተወሰኑ ሰዎች ኃላፊነት ብቻ አይደለም። ሁላችንም ለሴቶች ክብር፣ ነፃነት፣ እኩልነትና በዋናነት ለደህንነታቸው መቆም አለብን።" ናዲያ ሞናያ"ግጥም ውስጤ ያለውን ስሜት የምገልፅበት፣ አንባቢን በእኔ ዓለም ውስጥ፣ ስሜቶቼ ውስጥ የምጋብዝበት መድረክ ነው" ናዲያ ሞናያ"ከመማር ጋር ኃላፊነት አለ፤ የተማሩትን ለሌላው ማስተላለፍ የራስን ኃላፊነት መወጣት ነው። ለሕይወትም ትርጉም አለው።" ናዲያ ሞናያበአውስትራሊያ ጅሎንግ በሚገኝው የነዳጅ ማጣሪያ የእሳት አደጋ ተከሰት