“በጥናታችን መሠረት አማራ፣ ኦሮሚያና ትግራይ የአልኮል መጠጦች ከመጠን በላይ የሚጠጣባቸው ክልሎች ናቸው” ዶ/ር የዓለምዘውድ አሰፋ19:05Dr Yalemzewd Assefa Gelaw. Source: YZA.Gelawኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (17.13MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ድግሱ ነገሠ ቆየ - በሜልበርን ዩኒቨርሲቲ የሕዝብና ሉላዊ ጤና ተመራማሪ እና ዶ/ር የዓለምዘውድ አሰፋ ገላው - በቴሌቶን የሕጻናት ኢንስቲትዩት የወባና ጤና ተመራማሪ፤ በአውስትራሊያ ነዋሪ ኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች (ABReN) ባካሔዱት ሁለተኛ ዓመታዊ የጤና ኮንፈረንስ ላይ “Mapping national, regional, and local prevalence of hypertension and diabetes in Ethiopia” በሚል ርዕስ ስላቀረቡት የጥናት ዓላማና ግኝቶች ይናገራሉ።አንኳሮች የስኳር በሽታ ዋነኛ መንስኤዎችየወባ በሽታ ስርጭትና ቁጥጥርበካርታ የተደገፈ አገር አቀፍ የስኳር በሽታ ጥናት ዓላማShareLatest podcast episodes"የስኳር በሽታ ሕመምተኞች ከሌሎች ሰዎች በበለጠ ከ2 እስከ 5 እጥፍ በላይ ለልብ ድካም ተጋላጭነታቸው ከፍተኛ ነው" ጌታእንዳለ ዘለቀየባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኑክሊየር ምሕንድስና ትምህርት በዘንድሮ የትምህርት ዘመን ሊጀመር ነው" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ