“በጥናታችን መሠረት አማራ፣ ኦሮሚያና ትግራይ የአልኮል መጠጦች ከመጠን በላይ የሚጠጣባቸው ክልሎች ናቸው” ዶ/ር የዓለምዘውድ አሰፋ

Community

Dr Yalemzewd Assefa Gelaw. Source: YZA.Gelaw

ዶ/ር ድግሱ ነገሠ ቆየ - በሜልበርን ዩኒቨርሲቲ የሕዝብና ሉላዊ ጤና ተመራማሪ እና ዶ/ር የዓለምዘውድ አሰፋ ገላው - በቴሌቶን የሕጻናት ኢንስቲትዩት የወባና ጤና ተመራማሪ፤ በአውስትራሊያ ነዋሪ ኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች (ABReN) ባካሔዱት ሁለተኛ ዓመታዊ የጤና ኮንፈረንስ ላይ “Mapping national, regional, and local prevalence of hypertension and diabetes in Ethiopia” በሚል ርዕስ ስላቀረቡት የጥናት ዓላማና ግኝቶች ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የስኳር በሽታ ዋነኛ መንስኤዎች
  • የወባ በሽታ ስርጭትና ቁጥጥር
  • በካርታ የተደገፈ አገር አቀፍ የስኳር በሽታ ጥናት ዓላማ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service