ኢትዮጵያ ብሔራዊ የመግባቢያና ማስተማሪያ ቋንቋ ያስፈልጋታል? ለምን?

The Amharic alphabet.jpg

Seyoum Mekuria writes the Amharic alphabet letter on a chalkboard for parents of children recently adopted from Ethiopia. There are 270 letters in the Amharic alphabet. Credit: Jerry Holt/Star Tribune via Getty Images

ዶ/ር እናውጋው መሃሪ - የሕዝብ - ለሕዝብ ኢትዮጵያ መስራችና ሊቀመንበር፤ ዶ/ር ታሪኩ ተሻለ በስዊዲን የሕዝብ - ለሕዝብ ኢትዮጵያ ተጠሪና የሉላዊ ኢትዮጵያውያን ምሁራን ተነሳሽነት (GESI) አባል፤ ሰሞኑን "አገራዊ የመግባቢያ ቋንቋ እንደ አንድ የትምህርት ዓይነት የመስጠት አስፈላጊነት" በሚል ርዕስ በተለያዩ የጥናት መስኮች ከተጠበቡ ኢትዮጵያውያን ጋር ስላካሔዱት ግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት ጭብጦች ያስረዳሉ።


አንኳሮች
  • ብሔራዊ የመግባቢያ ቋንቋ
  • አማርኛን ብሔራዊ የሥርዓተ ትምህርት መግባቢያ ቋንቋ የማድረግ ትሩፋቶች
  • መጠነ ሰፊ ምሁራዊ ተሳትፎን ያካተተ የሥርዓተ ትምህርት ፖሊሲ ቀረፃ አስፈላጊነትና ፋይዳ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
ኢትዮጵያ ብሔራዊ የመግባቢያና ማስተማሪያ ቋንቋ ያስፈልጋታል? ለምን? | SBS Amharic