ዶ/ር እናውጋው መሃሪ - የሕዝብ - ለሕዝብ ኢትዮጵያ መስራችና ሊቀመንበር፤ ዶ/ር ታሪኩ ተሻለ በስዊዲን የሕዝብ - ለሕዝብ ኢትዮጵያ ተጠሪና የሉላዊ ኢትዮጵያውያን ምሁራን ተነሳሽነት (GESI) አባል፤ ሰሞኑን "አገራዊ የመግባቢያ ቋንቋ እንደ አንድ የትምህርት ዓይነት የመስጠት አስፈላጊነት" በሚል ርዕስ በተለያዩ የጥናት መስኮች ከተጠበቡ ኢትዮጵያውያን ጋር ስላካሔዱት ግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት ጭብጦች ያስረዳሉ።
አንኳሮች
- ብሔራዊ የመግባቢያ ቋንቋ
- አማርኛን ብሔራዊ የሥርዓተ ትምህርት መግባቢያ ቋንቋ የማድረግ ትሩፋቶች
- መጠነ ሰፊ ምሁራዊ ተሳትፎን ያካተተ የሥርዓተ ትምህርት ፖሊሲ ቀረፃ አስፈላጊነትና ፋይዳ
Share






