“ትልቁ ሕልማችን ገንዘብ ሚኒስቴር መካከለኛ ገቢ ያላትን ኢትዮጵያ ፋይናንስ ማስተዳደር የሚችልና የሚመራ ተቋም አድርጎ መገንባት ነው።” - ሚኒስትር ደኤታ ኢዮብ ተካልኝ

Dr Eyob Tekalign Source: Courtesy of ET
ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ - የኢትዮጵያ ገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ፤ ስለ ገንዘብ ሚኒስቴር የተቋም ግንባታ ሂደት፣ አገር በቀል የምጣኔ ኃብት ማሻሻያ ፕሮግራም፣ በቅርብ ስለተገኙ የእርዳታና ብድር ንዋዮችና የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ማኅበረሰብን የአገር ግንባታ ሚና አስመልክተው ይናገራሉ።
Share




