"በጣና ፎረም የሚቃረኑ ባይሆኑም የሚፎካከሩ የተለያዩ ሃሳቦች መንፀባረቅን እንደ ዋና ስኬት የምናየው ጉዳይ ነው" ዶ/ር ፋና ገብረሰንበት17:36Dr Fana Gebresenbet. Credit: F.Gebresenbetኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.43MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ፋና ገብረሰንበት - በአዲስ እበባ ዩኒቨርሲቲ የሰላምና ደኅንነት ጥናት ተቋም ዳይሬክተርና የጣና ፎረም የዝግጅት ኮሚቴ አባል፤ ባሕር ዳር - ኢትዮጵያ ከኦክቶበር 14 - 16 / ጥቅምት 4 6 "Managing Security Threats: Building Resilience for the Africa We Want" በሚል መሪ ቃል ስለተካሔደው 10ኛው የአኅጉራዊ ፀጥታ ውይይት መድረክ ጭብጦች ይናገራሉ።አንኳሮችጣና ፎረምአጀንዳተልዕኮShareLatest podcast episodes"የስኳር በሽታ ሕመምተኞች ከሌሎች ሰዎች በበለጠ ከ2 እስከ 5 እጥፍ በላይ ለልብ ድካም ተጋላጭነታቸው ከፍተኛ ነው" ጌታእንዳለ ዘለቀየባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኑክሊየር ምሕንድስና ትምህርት በዘንድሮ የትምህርት ዘመን ሊጀመር ነው" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ