"በጣና ፎረም የሚቃረኑ ባይሆኑም የሚፎካከሩ የተለያዩ ሃሳቦች መንፀባረቅን እንደ ዋና ስኬት የምናየው ጉዳይ ነው" ዶ/ር ፋና ገብረሰንበት17:36Dr Fana Gebresenbet. Credit: F.Gebresenbetኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (8.43MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ፋና ገብረሰንበት - በአዲስ እበባ ዩኒቨርሲቲ የሰላምና ደኅንነት ጥናት ተቋም ዳይሬክተርና የጣና ፎረም የዝግጅት ኮሚቴ አባል፤ ባሕር ዳር - ኢትዮጵያ ከኦክቶበር 14 - 16 / ጥቅምት 4 6 "Managing Security Threats: Building Resilience for the Africa We Want" በሚል መሪ ቃል ስለተካሔደው 10ኛው የአኅጉራዊ ፀጥታ ውይይት መድረክ ጭብጦች ይናገራሉ።አንኳሮችጣና ፎረምአጀንዳተልዕኮShareLatest podcast episodesወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን#109 ዕድሜያቸው እየገፋ ስላሉ ወላጆች መናገርበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነ