"በጣና ፎረም የሚቃረኑ ባይሆኑም የሚፎካከሩ የተለያዩ ሃሳቦች መንፀባረቅን እንደ ዋና ስኬት የምናየው ጉዳይ ነው" ዶ/ር ፋና ገብረሰንበት

Fana GebreSenbet AAU.jpg

Dr Fana Gebresenbet. Credit: F.Gebresenbet

ዶ/ር ፋና ገብረሰንበት - በአዲስ እበባ ዩኒቨርሲቲ የሰላምና ደኅንነት ጥናት ተቋም ዳይሬክተርና የጣና ፎረም የዝግጅት ኮሚቴ አባል፤ ባሕር ዳር - ኢትዮጵያ ከኦክቶበር 14 - 16 / ጥቅምት 4 6 "Managing Security Threats: Building Resilience for the Africa We Want" በሚል መሪ ቃል ስለተካሔደው 10ኛው የአኅጉራዊ ፀጥታ ውይይት መድረክ ጭብጦች ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • ጣና ፎረም
  • አጀንዳ
  • ተልዕኮ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now