"በጣና ፎረም የሚቃረኑ ባይሆኑም የሚፎካከሩ የተለያዩ ሃሳቦች መንፀባረቅን እንደ ዋና ስኬት የምናየው ጉዳይ ነው" ዶ/ር ፋና ገብረሰንበት17:36Dr Fana Gebresenbet. Credit: F.Gebresenbetኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.43MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ፋና ገብረሰንበት - በአዲስ እበባ ዩኒቨርሲቲ የሰላምና ደኅንነት ጥናት ተቋም ዳይሬክተርና የጣና ፎረም የዝግጅት ኮሚቴ አባል፤ ባሕር ዳር - ኢትዮጵያ ከኦክቶበር 14 - 16 / ጥቅምት 4 6 "Managing Security Threats: Building Resilience for the Africa We Want" በሚል መሪ ቃል ስለተካሔደው 10ኛው የአኅጉራዊ ፀጥታ ውይይት መድረክ ጭብጦች ይናገራሉ።አንኳሮችጣና ፎረምአጀንዳተልዕኮShareLatest podcast episodesስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስመጽሐፍ ሻጮች ስልጠና ቢሰጣቸው ደስ ይለኛል፤ ለደራሲያን የሚሰጡት ክብር አናሳ ነው። በጣት የሚቆጠሩት ካልሆኑ በስተቀር።" ደራሲና ጋዜጠኛ ሃሊ ሙዘይን"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food