የዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ ጫና ለመቋቋም ኢትዮጵያ አዲስ የውጪ ፖሊሲ ቀረፃና ፕሮፌሽናል ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች ያሻታልን?08:51U.S. President Joe Biden. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.78MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ፍስሃ ተስፋይ - በዲከን ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተመራማሪ “ኢትዮጵያ ሊደርስባት ከሚችለው የኢኮኖሚ፣ የፖለቲካና ዲፕሎማሲያዊ ጫና የሚያድናት የሰላምን መንገድ መምረጥ ብቻ ነው” ሲሉ፤ ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ - የደቡብ ብሪስበን ማኅበረሰብ ማዕከል ማኔጂንግ ዳይሬክተር “የኢትዮጵያ መንግሥት አገራዊ አንድነትን በማጠናከር ለየት ያለ የውጪ ፖሊሲ ማውጣት አለበት” ይላሉ።አንኳሮች የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ጫናየውጭ ፖሊስ ማሻሻያ ዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ShareLatest podcast episodes"የእኛ ዕድር ከዘርና ሃይማኖት ነፃ የሆነ ነው፤ ኑ ተደጋግፈን ማኅበራዊ ሕይወታችንን እናጎልበት፤ መልካም አዲስ ዓመት" የኢትዮ-አውስትራሊያ አንድነት መረዳጃ ዕድርየጥምር ዜግነት ጉዳይ በአጀንዳነት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀረበ"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም