የዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ ጫና ለመቋቋም ኢትዮጵያ አዲስ የውጪ ፖሊሲ ቀረፃና ፕሮፌሽናል ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች ያሻታልን?

U.S. President Joe Biden.

U.S. President Joe Biden. Source: Getty

ዶ/ር ፍስሃ ተስፋይ - በዲከን ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተመራማሪ “ኢትዮጵያ ሊደርስባት ከሚችለው የኢኮኖሚ፣ የፖለቲካና ዲፕሎማሲያዊ ጫና የሚያድናት የሰላምን መንገድ መምረጥ ብቻ ነው” ሲሉ፤ ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ - የደቡብ ብሪስበን ማኅበረሰብ ማዕከል ማኔጂንግ ዳይሬክተር “የኢትዮጵያ መንግሥት አገራዊ አንድነትን በማጠናከር ለየት ያለ የውጪ ፖሊሲ ማውጣት አለበት” ይላሉ።


አንኳሮች


 

  • የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ጫና
  • የውጭ ፖሊስ ማሻሻያ  
  • ዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ
     

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now