የዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ ጫና ለመቋቋም ኢትዮጵያ አዲስ የውጪ ፖሊሲ ቀረፃና ፕሮፌሽናል ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች ያሻታልን?08:51U.S. President Joe Biden. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.78MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ፍስሃ ተስፋይ - በዲከን ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተመራማሪ “ኢትዮጵያ ሊደርስባት ከሚችለው የኢኮኖሚ፣ የፖለቲካና ዲፕሎማሲያዊ ጫና የሚያድናት የሰላምን መንገድ መምረጥ ብቻ ነው” ሲሉ፤ ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ - የደቡብ ብሪስበን ማኅበረሰብ ማዕከል ማኔጂንግ ዳይሬክተር “የኢትዮጵያ መንግሥት አገራዊ አንድነትን በማጠናከር ለየት ያለ የውጪ ፖሊሲ ማውጣት አለበት” ይላሉ።አንኳሮች የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ጫናየውጭ ፖሊስ ማሻሻያ ዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ShareLatest podcast episodes"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረናፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡ