የዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ ጫና ለመቋቋም ኢትዮጵያ አዲስ የውጪ ፖሊሲ ቀረፃና ፕሮፌሽናል ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች ያሻታልን?

U.S. President Joe Biden.

U.S. President Joe Biden. Source: Getty

ዶ/ር ፍስሃ ተስፋይ - በዲከን ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተመራማሪ “ኢትዮጵያ ሊደርስባት ከሚችለው የኢኮኖሚ፣ የፖለቲካና ዲፕሎማሲያዊ ጫና የሚያድናት የሰላምን መንገድ መምረጥ ብቻ ነው” ሲሉ፤ ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ - የደቡብ ብሪስበን ማኅበረሰብ ማዕከል ማኔጂንግ ዳይሬክተር “የኢትዮጵያ መንግሥት አገራዊ አንድነትን በማጠናከር ለየት ያለ የውጪ ፖሊሲ ማውጣት አለበት” ይላሉ።


አንኳሮች


 

  • የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ጫና
  • የውጭ ፖሊስ ማሻሻያ  
  • ዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ
     

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
የዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ ጫና ለመቋቋም ኢትዮጵያ አዲስ የውጪ ፖሊሲ ቀረፃና ፕሮፌሽናል ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች ያሻታልን? | SBS Amharic