ለትግራይ ግጭት አማራጭ መፍትሔው ምንድነው?

Community

Dr Hailay Tesfay (L) nd Seblework Tadesse (R). Source: Tesfay and Tadesse

ዶ/ር ፍስሃ ተስፋይ - በዲከን ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተመራማሪ “የኢትዮጵያ መንግሥት የትግራይን ችግር በጦርነት እንደማይፈታ በማመን የሰላምና የድርድር አማራጮችን መፈለግ አለበት” ሲሉ፤ ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ - የደቡብ ብሪስበን ማኅበረሰብ ማዕከል ማኔጂንግ ዳይሬክተር “ሕወሓት ድርድርን የሚሻው ወይም የሚጠቀመው ራሱን ለማደራጀትና መልሶ ለማጥቃት ነው፤ አይታመንም” ይላሉ።


 አንኳሮች


 

  • ለትግራይ ችግር አማራጭ መፍትሔዎች ምንድናቸው?  
  • ለሰላም ቅድመ ሁኔታዎች ያሻሉ?
  • ጦርነቱ የሚያስከትላቸው ዘላቂ ችግሮች ምን ሊሆኑ ይችላሉ?

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service