ለትግራይ ግጭት አማራጭ መፍትሔው ምንድነው?

Community

Dr Hailay Tesfay (L) nd Seblework Tadesse (R). Source: Tesfay and Tadesse

ዶ/ር ፍስሃ ተስፋይ - በዲከን ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተመራማሪ “የኢትዮጵያ መንግሥት የትግራይን ችግር በጦርነት እንደማይፈታ በማመን የሰላምና የድርድር አማራጮችን መፈለግ አለበት” ሲሉ፤ ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ - የደቡብ ብሪስበን ማኅበረሰብ ማዕከል ማኔጂንግ ዳይሬክተር “ሕወሓት ድርድርን የሚሻው ወይም የሚጠቀመው ራሱን ለማደራጀትና መልሶ ለማጥቃት ነው፤ አይታመንም” ይላሉ።


 አንኳሮች


 

  • ለትግራይ ችግር አማራጭ መፍትሔዎች ምንድናቸው?  
  • ለሰላም ቅድመ ሁኔታዎች ያሻሉ?
  • ጦርነቱ የሚያስከትላቸው ዘላቂ ችግሮች ምን ሊሆኑ ይችላሉ?

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now