"በተለይ የአማራ፣ ኦሮሞና የትግራይ ልሂቅናት ኢትዮጵያን ከምን አደረስናት ብለው ችግሮችን በጠረጴዛ ዙሪያ የሚፈቱበት ጊዜ እየደረሰ ያለ ይመስለኛል" ዶ/ር ፍፁም አቻምየለህ15:46Dr Fitsum Achamyeleh (L) and Author Geletaw Zeleke (R). Credit: Achamyeleh and Zelekeኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (15.27MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android 2015 ምልሰታዊ ምልከታ፤ ዶ/ር ፍፁም አቻምየለህና ደራሲ ገለታው ዘለቀ የኢትዮጵያን 2015 ዓ.ም አንኳር ብሔራዊ የምክክር ኮሚሽን ሚናና የ2016 አገራዊ የጉዞ አቅጣጫ አስመልክተው ይናግራሉ።አንኳሮችአገራዊ ምክክርስጋትና ተስፋዎችምክረ ሃሳቦችShareLatest podcast episodes" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለመንዳት ምቹና ለአካባቢያዊ አየር ብክለት ቅነሳ ጠቀሜታ ቢኖራቸውም፤ ጉዳትም አላቸው" ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህኢሬቻ መልካ በሜልበርን - አውስትራሊያ እሑድ ዕለት ሊከበር ነው