“ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ችግር መደማመጥና መነጋገር አለመቻላችን፤ ኢትዮጵያን የሚያፈቅረው ሰፊው ሕዝብ ዝም ብሎ ማየቱ ነው።” - ዶ/ር ገበያው ጥሩነህ

Dr Gebeyaw Tiruneh Source: Courtesy of Milikt
ዶ/ር ገበያው ጥሩነህ - የአማራ ብሔራዊ ክልል ምሁራን መማክርት ፕሬዚደንትና የጋምቢ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ መሥራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ፤ የመማክርቱን ሚናና አስተዋጽኦዎች አስመልክተው ይናገራሉ።
Share




