“ከአሜሪካ ጋር እንደባላንጣ ከመተያየት፤ በፖለቲካና ዲፕሎማሲያዊ ስልት እንደአጋር መተያይቱ አስፈላጊ ይመስለኛል” ዶ/ር ጌታቸው መታፈሪያ

Homeland Report

Dr Getachew Metaferia. Source: G.Metaferia

ዶ/ር ጌታቸው መታፈሪያ - በሞርጋን ስቴት ዩኒቨርሲቲ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ፕሮፌሰር፤ Ethiopia and the United States: History, Diplomacy, and Analysis መጽሐፍ ደራሲ በቅርቡ “Ethiopia and US Relations on a Rocky Path” በሚል ርዕስ ለንባብ ስላበቁት መጣጥፋቸው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • ኢትዮጵያ፣ ዩናይትድ ስቴትስና ሶVየት ኅብረት በቀዝቃዛው ጦርነት ወቅት
  • ኢትዮጵያ፣ አሜሪካና ቻይና በድኅረ ቀዝቃዛ ጦርነት
  • የአሜሪካ ለኢትዮጵያ ጠቀሜታና ጎጂነት
      

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now