ዶ/ር ግርማ አውግቸው ደመቀ - የስነ ልሳን ተመራማሪ፤ የኢትዮጵያ ኮሎጆች ነርሶችና የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያዎችን በከፍተኛ ጥራት አሰልጥነው ወደ ውጭ አገራት ቢልኩ ለአገር ከፍተኛ ጥቅሞችን ሊያስገኙ እንደሚችሉ የሌሎች አገራት ተሞክሮዎችን አጣቅሰው ያሳስባሉ።
አንኳሮች
- ከሌሎች አገራት የሚቀሰሙ ጠቃሚ ተሞክሮዎች
- ቋንቋ በትምህርት ጥራት ላይ የሚያሳድራቸው አዎንታዊና አሉታዊ ተፅዕኖዎች
- ፖለቲካና ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት
Share






