“አፍሪካ ውስጥ የኮሮናቫይረስ መስፋፋትንና የሞት መጠንን በትክክል ለመለየት በቂ የምርመራ ሁኔታ አለመኖር አንዱ ምክንያት ነው” ዶ/ር ግዛቸው ተሰማ14:50Dr Gizachew Tessema. Source: G.Tessemaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (13.76MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ግዛቸው ተሰማ - በከርቲን ዩኒቨርሲቲ የሕፃናት ሕክምናና የኅብረተሰብ ጤና ተመራማሪ፤ በቅርቡ ከምርምር አጋሮቻቸው ጋር በመሆን በቡድን “The COVID-19 pandemic and healthcare systems in Africa: A scoping review of preparedness, impact, and response” በሚል ርዕስ ስላካሄዱትና በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች አውታረ መረብ ሁለተኛ ዓመት ሳይንሳዊ ኮንፈረንስ ላይ ስላቀረቡት የምርምር ውጤት ያስረዳሉ።አንኳሮች አንኳር ጥናታዊ የትኩረት አቅጣጫዎችየጥናት ጅማሮና ሂደትግኝቶች ShareLatest podcast episodesየአውስትራሊያ ነባር ዜጎችን የመሬት መብቶች መገንዘብጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልባኒዚ በጠብመንጃ ሕግ ማሻሻያ ሳቢያ የፀረ አይሁድ አሳሳቢነት ቸል እንደማይባል አስገነዘቡዩናይትድ ስቴትስ ለኢትዮጵያውያን ሰጥታ የነበረውን ጊዜያዊ ከለላ አነሳች፤ በውሳኔው ከ5000 በላይ ኢትዮጵያውያን ተጎጂ ይሆናሉጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልባኒዚን ጨምሮ በርካታ መሪዎች ለቦንዳይ የሽብር ጥቃት ሐዘናቸውን እየገለጡ ነው