“አፍሪካ ውስጥ የኮሮናቫይረስ መስፋፋትንና የሞት መጠንን በትክክል ለመለየት በቂ የምርመራ ሁኔታ አለመኖር አንዱ ምክንያት ነው” ዶ/ር ግዛቸው ተሰማ

Dr Gizachew Tessema.

Dr Gizachew Tessema. Source: G.Tessema

ዶ/ር ግዛቸው ተሰማ - በከርቲን ዩኒቨርሲቲ የሕፃናት ሕክምናና የኅብረተሰብ ጤና ተመራማሪ፤ በቅርቡ ከምርምር አጋሮቻቸው ጋር በመሆን በቡድን “The COVID-19 pandemic and healthcare systems in Africa: A scoping review of preparedness, impact, and response” በሚል ርዕስ ስላካሄዱትና በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች አውታረ መረብ ሁለተኛ ዓመት ሳይንሳዊ ኮንፈረንስ ላይ ስላቀረቡት የምርምር ውጤት ያስረዳሉ።


አንኳሮች


 

  • አንኳር ጥናታዊ የትኩረት አቅጣጫዎች
  • የጥናት ጅማሮና ሂደት
  • ግኝቶች  

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service