“አብረን የተመሠረተው በሙያችን ለአገራችን ምን ዓይነት አስተዋፅኦ ማድረግ እንችላለን በሚል ዕሳቤ ነው” ዶ/ር ከፍያለው አለነ

Community

Dr Kefyalew Alene. Source: K.Alene

ዶ/ር ከፍያለው አለነ - በከርተን ዩኒቨርሲቲ የኅብረተሰብ ጤናና ቴሌቶን የሕፃናት ኢንስቲትዩት ተመራማሪና በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች አውታረ መረብ (ABReN)፤ ስለ አብረን ምሥረታና የምርምር ክንዋኔዎች ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የአብረን ዋነኛ ዓላማና ተልዕኮዎች
  • ዓመታዊ ክንዋኔዎችና ስትራቴጂያዊ ትልሞች
  • ዐበይት ስኬቶች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now