“አብረን የተመሠረተው በሙያችን ለአገራችን ምን ዓይነት አስተዋፅኦ ማድረግ እንችላለን በሚል ዕሳቤ ነው” ዶ/ር ከፍያለው አለነ11:12Dr Kefyalew Alene. Source: K.Aleneኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (20.51MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ከፍያለው አለነ - በከርተን ዩኒቨርሲቲ የኅብረተሰብ ጤናና ቴሌቶን የሕፃናት ኢንስቲትዩት ተመራማሪና በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች አውታረ መረብ (ABReN)፤ ስለ አብረን ምሥረታና የምርምር ክንዋኔዎች ይናገራሉ።አንኳሮች የአብረን ዋነኛ ዓላማና ተልዕኮዎችዓመታዊ ክንዋኔዎችና ስትራቴጂያዊ ትልሞችዐበይት ስኬቶችShareLatest podcast episodes"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረናፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡ