“ቀደም ባሉ ዓመታት አምሃራነት ከጂኦግራፊ፣ ሃይማኖት፣ ቋንቋና ባሕል ጋር እንጂ ከጎሳ ፅንሰ ሃሳብ ጋር ተያይዞ አናገኘውም” ዶ/ር ምስጋናው ታደሰ11:42Dr Misganaw Tadesse. Source: M.Tadesseኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.42MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ምስጋናው ታደሰ - በወሎ ዩኒቨርሲቲ ረዳት የታሪክ ፕሮፌሰር፣ በቅርቡ Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL) መጽሔት ላይ “Bête Amhara: The Pre-Oromo Religious and Political Landscape of Wollo” በሚል ርዕስ ስላቀረቡት ጥናታዊ ፅሑፋቸው ይናገራሉ።አንኳሮች የወሎ ስያሜየአማርኛ ቋንቋና ቤተ አምሃራ የወሎ ሃይማኖታዊና ባሕላዊ ዝንቅነትShareLatest podcast episodesአውስትራሊያን አክሎ 42 ሀገራት በኢትዮጵያ የተጀመረው የሽግግር ፍትሕ ሂደት ባለበት መቆሙና የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ እንዳሳሰባቸው ለተመድ አስታወቁ"የእኛ ዕድር ከዘርና ሃይማኖት ነፃ የሆነ ነው፤ ኑ ተደጋግፈን ማኅበራዊ ሕይወታችንን እናጎልበት፤ መልካም አዲስ ዓመት" የኢትዮ-አውስትራሊያ አንድነት መረዳጃ ዕድርየጥምር ዜግነት ጉዳይ በአጀንዳነት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀረበ"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም