“ቀደም ባሉ ዓመታት አምሃራነት ከጂኦግራፊ፣ ሃይማኖት፣ ቋንቋና ባሕል ጋር እንጂ ከጎሳ ፅንሰ ሃሳብ ጋር ተያይዞ አናገኘውም” ዶ/ር ምስጋናው ታደሰ

History

Dr Misganaw Tadesse. Source: M.Tadesse

ዶ/ር ምስጋናው ታደሰ - በወሎ ዩኒቨርሲቲ ረዳት የታሪክ ፕሮፌሰር፣ በቅርቡ Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL) መጽሔት ላይ “Bête Amhara: The Pre-Oromo Religious and Political Landscape of Wollo” በሚል ርዕስ ስላቀረቡት ጥናታዊ ፅሑፋቸው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የወሎ ስያሜ
  • የአማርኛ ቋንቋና ቤተ አምሃራ  
  • የወሎ ሃይማኖታዊና ባሕላዊ ዝንቅነት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now