“የወሎ ታሪክ የኢትዮጵያዊነት ታሪክ ነው፤ ዘመኑ የአንድነትና በኢትዮጵያ ጥላ ስር መሰባሰቢያ ነው” ዶ/ር ምስጋናው ታደሰ13:49Dr Misganaw Tadesse. Source: M.Tadesseኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.19MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ምስጋናው ታደሰ - በወሎ ዩኒቨርሲቲ ረዳት የታሪክ ፕሮፌሰር፣ በቅርቡ Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL) መጽሔት ላይ “Bête Amhara: The Pre-Oromo Religious and Political Landscape of Wollo” በሚል ርዕስ ስላቀረቡት ጥናታዊ ፅሑፋቸው ይናገራሉ።አንኳሮች የክርስትናና እስልምና ሃይማኖቶች ትግበራ በወሎየቤተ አምሃራ የአቢሲኒያ ሥርወ መንግሥት ማዕከልነትየወሎ ኅብረ-ብሔራዊ ማንነትና ኢትዮጵያዊ አምሳልነትShareLatest podcast episodes"ቀደም ሲል የጦርነት ድምፅ ሰምተን አናውቅም። አሁን ግን ሕብረተሰቡን በጣም የረበሸና በተለይ የሕፃናት ሥነ ልቦና ላይ ጎጂ ሆኖ ነው ያለው።" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረናፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁ