“የወሎ ታሪክ የኢትዮጵያዊነት ታሪክ ነው፤ ዘመኑ የአንድነትና በኢትዮጵያ ጥላ ስር መሰባሰቢያ ነው” ዶ/ር ምስጋናው ታደሰ

History

Dr Misganaw Tadesse. Source: M.Tadesse

ዶ/ር ምስጋናው ታደሰ - በወሎ ዩኒቨርሲቲ ረዳት የታሪክ ፕሮፌሰር፣ በቅርቡ Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL) መጽሔት ላይ “Bête Amhara: The Pre-Oromo Religious and Political Landscape of Wollo” በሚል ርዕስ ስላቀረቡት ጥናታዊ ፅሑፋቸው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የክርስትናና እስልምና ሃይማኖቶች ትግበራ በወሎ
  • የቤተ አምሃራ የአቢሲኒያ ሥርወ መንግሥት ማዕከልነት
  • የወሎ ኅብረ-ብሔራዊ ማንነትና ኢትዮጵያዊ አምሳልነት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now