“የወሎ ታሪክ የኢትዮጵያዊነት ታሪክ ነው፤ ዘመኑ የአንድነትና በኢትዮጵያ ጥላ ስር መሰባሰቢያ ነው” ዶ/ር ምስጋናው ታደሰ13:49Dr Misganaw Tadesse. Source: M.Tadesseኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (12.19MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ምስጋናው ታደሰ - በወሎ ዩኒቨርሲቲ ረዳት የታሪክ ፕሮፌሰር፣ በቅርቡ Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL) መጽሔት ላይ “Bête Amhara: The Pre-Oromo Religious and Political Landscape of Wollo” በሚል ርዕስ ስላቀረቡት ጥናታዊ ፅሑፋቸው ይናገራሉ።አንኳሮች የክርስትናና እስልምና ሃይማኖቶች ትግበራ በወሎየቤተ አምሃራ የአቢሲኒያ ሥርወ መንግሥት ማዕከልነትየወሎ ኅብረ-ብሔራዊ ማንነትና ኢትዮጵያዊ አምሳልነትShareLatest podcast episodes"የሴቶች ጉዳይ የተወሰኑ ሰዎች ኃላፊነት ብቻ አይደለም። ሁላችንም ለሴቶች ክብር፣ ነፃነት፣ እኩልነትና በዋናነት ለደህንነታቸው መቆም አለብን።" ናዲያ ሞናያ"ግጥም ውስጤ ያለውን ስሜት የምገልፅበት፣ አንባቢን በእኔ ዓለም ውስጥ፣ ስሜቶቼ ውስጥ የምጋብዝበት መድረክ ነው" ናዲያ ሞናያ"ከመማር ጋር ኃላፊነት አለ፤ የተማሩትን ለሌላው ማስተላለፍ የራስን ኃላፊነት መወጣት ነው። ለሕይወትም ትርጉም አለው።" ናዲያ ሞናያበአውስትራሊያ ጅሎንግ በሚገኝው የነዳጅ ማጣሪያ የእሳት አደጋ ተከሰት