ዶ/ር ምስጋናው ታደሰ - በወሎ ዩኒቨርሲቲ ረዳት የታሪክ ፕሮፌሰር፣ በቅርቡ Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL) መጽሔት ላይ “Bête Amhara: The Pre-Oromo Religious and Political Landscape of Wollo” በሚል ርዕስ ስላቀረቡት ጥናታዊ ፅሑፋቸው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የክርስትናና እስልምና ሃይማኖቶች ትግበራ በወሎ
- የቤተ አምሃራ የአቢሲኒያ ሥርወ መንግሥት ማዕከልነት
- የወሎ ኅብረ-ብሔራዊ ማንነትና ኢትዮጵያዊ አምሳልነት
Share






