“ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ተማሪዎች በጥልቀት እንዲያስቡ የሚያደርግና ከድህነት መውጫ መንገድ ነው” ዶ/ር ሙሐመድ ጀማል

Dr Muhammed Jemal.

Dr Muhammed Jemal. Source: M.Jemal

ዶ/ር ሙሐመድ ጀማል - የመዳወላቡ ዩኒቨርሲቲ የአጋርነትና የውጭ ምርምር ድጎማ ዳይሬክተር፤ በትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ስትራቴጂ ማዕከል ጊዜያዊ የሴክታሪያት ጽሕፈት ቤት “የትምህርት እና ሥልጠና ችግሮቻችንና የመፍትሔ አቅጣጫዎች” በሚል ርዕስ የወጣውን ሰነድ ነቅሰው የኢትዮጵያን ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የጥራት ደረጃ፣ ተግዳሮቶችና የመፍትሔ አቅጣጫዎችን አንስተው ይናገራሉ።


  1. አንኳሮች

 

  • የትምህርት ጥራትና አግባብነት   
  • ዋነኛ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ተቋማት ችግሮች
  • የምሩቅን ጥራት ደረጃ
  • ምክረ ሃሳቦች

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service