“ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ተማሪዎች በጥልቀት እንዲያስቡ የሚያደርግና ከድህነት መውጫ መንገድ ነው” ዶ/ር ሙሐመድ ጀማል15:18Dr Muhammed Jemal. Source: M.Jemalኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.79MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሙሐመድ ጀማል - የመዳወላቡ ዩኒቨርሲቲ የአጋርነትና የውጭ ምርምር ድጎማ ዳይሬክተር፤ በትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ስትራቴጂ ማዕከል ጊዜያዊ የሴክታሪያት ጽሕፈት ቤት “የትምህርት እና ሥልጠና ችግሮቻችንና የመፍትሔ አቅጣጫዎች” በሚል ርዕስ የወጣውን ሰነድ ነቅሰው የኢትዮጵያን ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የጥራት ደረጃ፣ ተግዳሮቶችና የመፍትሔ አቅጣጫዎችን አንስተው ይናገራሉ።አንኳሮች የትምህርት ጥራትና አግባብነት ዋነኛ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ተቋማት ችግሮችየምሩቅን ጥራት ደረጃምክረ ሃሳቦችShareLatest podcast episodes"የእኛ ዕድር ከዘርና ሃይማኖት ነፃ የሆነ ነው፤ ኑ ተደጋግፈን ማኅበራዊ ሕይወታችንን እናጎልበት፤ መልካም አዲስ ዓመት" የኢትዮ-አውስትራሊያ አንድነት መረዳጃ ዕድርየጥምር ዜግነት ጉዳይ በአጀንዳነት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀረበ"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም