“ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ተማሪዎች በጥልቀት እንዲያስቡ የሚያደርግና ከድህነት መውጫ መንገድ ነው” ዶ/ር ሙሐመድ ጀማል15:18Dr Muhammed Jemal. Source: M.Jemalኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (12.79MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሙሐመድ ጀማል - የመዳወላቡ ዩኒቨርሲቲ የአጋርነትና የውጭ ምርምር ድጎማ ዳይሬክተር፤ በትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ስትራቴጂ ማዕከል ጊዜያዊ የሴክታሪያት ጽሕፈት ቤት “የትምህርት እና ሥልጠና ችግሮቻችንና የመፍትሔ አቅጣጫዎች” በሚል ርዕስ የወጣውን ሰነድ ነቅሰው የኢትዮጵያን ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የጥራት ደረጃ፣ ተግዳሮቶችና የመፍትሔ አቅጣጫዎችን አንስተው ይናገራሉ።አንኳሮች የትምህርት ጥራትና አግባብነት ዋነኛ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ተቋማት ችግሮችየምሩቅን ጥራት ደረጃምክረ ሃሳቦችShareLatest podcast episodes"የሴቶች ጉዳይ የተወሰኑ ሰዎች ኃላፊነት ብቻ አይደለም። ሁላችንም ለሴቶች ክብር፣ ነፃነት፣ እኩልነትና በዋናነት ለደህንነታቸው መቆም አለብን።" ናዲያ ሞናያ"ግጥም ውስጤ ያለውን ስሜት የምገልፅበት፣ አንባቢን በእኔ ዓለም ውስጥ፣ ስሜቶቼ ውስጥ የምጋብዝበት መድረክ ነው" ናዲያ ሞናያ"ከመማር ጋር ኃላፊነት አለ፤ የተማሩትን ለሌላው ማስተላለፍ የራስን ኃላፊነት መወጣት ነው። ለሕይወትም ትርጉም አለው።" ናዲያ ሞናያበአውስትራሊያ ጅሎንግ በሚገኝው የነዳጅ ማጣሪያ የእሳት አደጋ ተከሰት