"ኢትዮጵያ ውስጥ ትልቅ መሠረታዊ ለውጥ ለማምጣት ካስፈለገ ማተኮር ያለብን የግብርናችንን ምርታማነት በሚያሳድጉ ፖሊሲዎች ላይ ነው" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ

Dr Mussie Delelegn Arega. Source: MD.Arega
ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ፤ በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ - በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ በግብርና፣ ኢንዱስትሪና ትራንስፖርት መስኮች ሊካሄዱ ይገባቸዋል ስለሚሏቸው መዋቅራዊ ለውጥ ያመላክታሉ።
Share