ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ፤ በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ - በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ በግብርና፣ ኢንዱስትሪና ትራንስፖርት መስኮች ሊካሄዱ ይገባቸዋል ስለሚሏቸው መዋቅራዊ ለውጥ ያመላክታሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Dr Mussie Delelegn Arega. Source: MD.Arega
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

