"ባንኮችን በጎሣ ሐረግ ማቋቋም አግላይነት ነው፤ ለብሔራዊ ሃብት ግንባታ መሠረታዊ ችግር ነው" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ

Economics

Dr Mussie Delelegn Arega. Source: MD.Arega

ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ፤ በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ - በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ በቅርቡ በአፍሪካ ልማት መጽሔት ላይ "Ethnic Diversity and Anti-development Bias in Sub-Saharan Africa (SSA): The Challenges of Fostering Productive Capacities and Structural Economic Transformation" በሚል ርዕስ ጥናታዊ መጣጥፋቸውን አቅርበዋል። የጎሣ ፓለቲካን ምጣኔ ሃብታዊ መዘዞች ያመላክታሉ።


አንኳሮች


 

  • የማንነት ፖለቲካና የግጭት መንስኤዎች
  • ከሰሃራ በታች ያሉ የአፍሪካ አገራት ምጣኔ ሃብታዊ ተግዳሮቶች
  • ብሔራዊ ካፒታል ግንባታ


Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now