"ባንኮችን በጎሣ ሐረግ ማቋቋም አግላይነት ነው፤ ለብሔራዊ ሃብት ግንባታ መሠረታዊ ችግር ነው" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ

Economics

Dr Mussie Delelegn Arega. Source: MD.Arega

ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ፤ በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ - በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ በቅርቡ በአፍሪካ ልማት መጽሔት ላይ "Ethnic Diversity and Anti-development Bias in Sub-Saharan Africa (SSA): The Challenges of Fostering Productive Capacities and Structural Economic Transformation" በሚል ርዕስ ጥናታዊ መጣጥፋቸውን አቅርበዋል። የጎሣ ፓለቲካን ምጣኔ ሃብታዊ መዘዞች ያመላክታሉ።


አንኳሮች


 

  • የማንነት ፖለቲካና የግጭት መንስኤዎች
  • ከሰሃራ በታች ያሉ የአፍሪካ አገራት ምጣኔ ሃብታዊ ተግዳሮቶች
  • ብሔራዊ ካፒታል ግንባታ


Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service