"ባንኮችን በጎሣ ሐረግ ማቋቋም አግላይነት ነው፤ ለብሔራዊ ሃብት ግንባታ መሠረታዊ ችግር ነው" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ16:34Dr Mussie Delelegn Arega. Source: MD.Aregaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.19MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ፤ በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ - በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ በቅርቡ በአፍሪካ ልማት መጽሔት ላይ "Ethnic Diversity and Anti-development Bias in Sub-Saharan Africa (SSA): The Challenges of Fostering Productive Capacities and Structural Economic Transformation" በሚል ርዕስ ጥናታዊ መጣጥፋቸውን አቅርበዋል። የጎሣ ፓለቲካን ምጣኔ ሃብታዊ መዘዞች ያመላክታሉ።አንኳሮች የማንነት ፖለቲካና የግጭት መንስኤዎችከሰሃራ በታች ያሉ የአፍሪካ አገራት ምጣኔ ሃብታዊ ተግዳሮቶችብሔራዊ ካፒታል ግንባታShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስ