"ባንኮችን በጎሣ ሐረግ ማቋቋም አግላይነት ነው፤ ለብሔራዊ ሃብት ግንባታ መሠረታዊ ችግር ነው" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ16:34Dr Mussie Delelegn Arega. Source: MD.Aregaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (14.19MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ፤ በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ - በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ በቅርቡ በአፍሪካ ልማት መጽሔት ላይ "Ethnic Diversity and Anti-development Bias in Sub-Saharan Africa (SSA): The Challenges of Fostering Productive Capacities and Structural Economic Transformation" በሚል ርዕስ ጥናታዊ መጣጥፋቸውን አቅርበዋል። የጎሣ ፓለቲካን ምጣኔ ሃብታዊ መዘዞች ያመላክታሉ።አንኳሮች የማንነት ፖለቲካና የግጭት መንስኤዎችከሰሃራ በታች ያሉ የአፍሪካ አገራት ምጣኔ ሃብታዊ ተግዳሮቶችብሔራዊ ካፒታል ግንባታShareLatest podcast episodesበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ የግድያ ሙከራ እንዳደረገ የተጠረጠረው ግለሰብ ማምሻውን ፍርድ ቤት ሊቀርብ ነውየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮችን ምዝገባ እንዲያከናውኑ ከተከፈቱ ምርጫ ጣቢያዎች መካከል 22ቱ ሕገወጥ ድርጊት በመፈፀማቸው መዝጋቱን አስታወቀ