"መዋቅራዊ ለሆኑ ምጣኔ ሃብታዊ ችግሮቻችን መዋቅራዊ ለውጥ እንጂ የአጭር ጊዜ ፖሊሲ አያስፈልግም" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ17:06Dr Mussie Delelegn Arega. Source: MD.Aregaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (15.67MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ፤ በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ - በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ በቅርቡ የኢትዮጵያ መንግሥት የዋጋ ግሽበትን ለመገደብና የውጭ ምንዛሪ እጥረትን ለመቋቋም እገዛ ያደርጋል በሚል ዕሳቤ የፍራንኮ ቫሉታ ፈቃድ መስጠትንና የመዋቅራዊ ማስተካካያ አስፈላጊነትን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የፍራንኮ ቫሉታ ትርጓሜምጣኔ ሃብታዊ የመዋቅር ለውጥ አስፈላጊነትየፕሮጄክት አፈፃፀም የዋጋ ግሽበትና ግደባShareLatest podcast episodesአውስትራሊያ የዶናልድ ትራምፕን ባለ 20 ነጥብ የጋዛ የሰላም ዕቅድ እንደምትደግፍ አስታወቀች"የስኳር በሽታ ሕመምተኞች ከሌሎች ሰዎች በበለጠ ከ2 እስከ 5 እጥፍ በላይ ለልብ ድካም ተጋላጭነታቸው ከፍተኛ ነው" ጌታእንዳለ ዘለቀየባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኑክሊየር ምሕንድስና ትምህርት በዘንድሮ የትምህርት ዘመን ሊጀመር ነው" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት