"መዋቅራዊ ለሆኑ ምጣኔ ሃብታዊ ችግሮቻችን መዋቅራዊ ለውጥ እንጂ የአጭር ጊዜ ፖሊሲ አያስፈልግም" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ

News

Dr Mussie Delelegn Arega. Source: MD.Arega

ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ፤ በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ - በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ በቅርቡ የኢትዮጵያ መንግሥት የዋጋ ግሽበትን ለመገደብና የውጭ ምንዛሪ እጥረትን ለመቋቋም እገዛ ያደርጋል በሚል ዕሳቤ የፍራንኮ ቫሉታ ፈቃድ መስጠትንና የመዋቅራዊ ማስተካካያ አስፈላጊነትን አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የፍራንኮ ቫሉታ ትርጓሜ
  • ምጣኔ ሃብታዊ የመዋቅር ለውጥ አስፈላጊነት
  • የፕሮጄክት አፈፃፀም 
  • የዋጋ ግሽበትና ግደባ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now