"መዋቅራዊ ለሆኑ ምጣኔ ሃብታዊ ችግሮቻችን መዋቅራዊ ለውጥ እንጂ የአጭር ጊዜ ፖሊሲ አያስፈልግም" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ

News

Dr Mussie Delelegn Arega. Source: MD.Arega

ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ፤ በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ - በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ በቅርቡ የኢትዮጵያ መንግሥት የዋጋ ግሽበትን ለመገደብና የውጭ ምንዛሪ እጥረትን ለመቋቋም እገዛ ያደርጋል በሚል ዕሳቤ የፍራንኮ ቫሉታ ፈቃድ መስጠትንና የመዋቅራዊ ማስተካካያ አስፈላጊነትን አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የፍራንኮ ቫሉታ ትርጓሜ
  • ምጣኔ ሃብታዊ የመዋቅር ለውጥ አስፈላጊነት
  • የፕሮጄክት አፈፃፀም 
  • የዋጋ ግሽበትና ግደባ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
"መዋቅራዊ ለሆኑ ምጣኔ ሃብታዊ ችግሮቻችን መዋቅራዊ ለውጥ እንጂ የአጭር ጊዜ ፖሊሲ አያስፈልግም" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ | SBS Amharic