"መዋቅራዊ ለሆኑ ምጣኔ ሃብታዊ ችግሮቻችን መዋቅራዊ ለውጥ እንጂ የአጭር ጊዜ ፖሊሲ አያስፈልግም" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ17:06Dr Mussie Delelegn Arega. Source: MD.Aregaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (15.67MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ፤ በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ - በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ በቅርቡ የኢትዮጵያ መንግሥት የዋጋ ግሽበትን ለመገደብና የውጭ ምንዛሪ እጥረትን ለመቋቋም እገዛ ያደርጋል በሚል ዕሳቤ የፍራንኮ ቫሉታ ፈቃድ መስጠትንና የመዋቅራዊ ማስተካካያ አስፈላጊነትን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የፍራንኮ ቫሉታ ትርጓሜምጣኔ ሃብታዊ የመዋቅር ለውጥ አስፈላጊነትየፕሮጄክት አፈፃፀም የዋጋ ግሽበትና ግደባShareLatest podcast episodesየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ የግድያ ሙከራ እንዳደረገ የተጠረጠረው ግለሰብ ማምሻውን ፍርድ ቤት ሊቀርብ ነውየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮችን ምዝገባ እንዲያከናውኑ ከተከፈቱ ምርጫ ጣቢያዎች መካከል 22ቱ ሕገወጥ ድርጊት በመፈፀማቸው መዝጋቱን አስታወቀመብቶቻቸውን ለነፈገቻቸው ሀገር መዋጋት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የጦር አባላት አገልግሎት ዝክረ መታሰቢያ