ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ፤ በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ - በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ በቅርቡ የኢትዮጵያ መንግሥት የዋጋ ግሽበትን ለመገደብና የውጭ ምንዛሪ እጥረትን ለመቋቋም እገዛ ያደርጋል በሚል ዕሳቤ የፍራንኮ ቫሉታ ፈቃድ መስጠትንና የመዋቅራዊ ማስተካካያ አስፈላጊነትን አስመልክተው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የፍራንኮ ቫሉታ ትርጓሜ
- ምጣኔ ሃብታዊ የመዋቅር ለውጥ አስፈላጊነት
- የፕሮጄክት አፈፃፀም
- የዋጋ ግሽበትና ግደባ
Share






