SKIP TO MAIN CONTENT

"ኢትዮጵያን ጨምሮ የዘር ፖለቲካ የሚያራምዱ አገሮች በእሳት እንደሚጫወቱ ነው የምቆጥረው" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ

Economics
Dr Mussie Delelegn Arega. Source: MD.Arega

ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ፤ በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ - በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ በቅርቡ በአፍሪካ ልማት መጽሔት ላይ "Ethnic Diversity and Anti-development Bias in Sub-Saharan Africa (SSA): The Challenges of Fostering Productive Capacities and Structural Economic Transformation" በሚል ርዕስ ጥናታዊ መጣጥፋቸውን አቅርበዋል። ኢትዮጵያን ጨምሮ ከሰሃራ በታች ያሉ አገራት ከጎሣ ፓለቲካ ሰለባነት ይልቅ ብሔራዊ አንድነትን ግብር ላይ ስለሚያውሉበት የፖሊሲ ቀረፃና ተቋማት ግንባታ ምክረ ሃሳባቸውን ያጋራሉ።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Skip to podcast episode content

ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ፤ በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ - በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ በቅርቡ በአፍሪካ ልማት መጽሔት ላይ "Ethnic Diversity and Anti-development Bias in Sub-Saharan Africa (SSA): The Challenges of Fostering Productive Capacities and Structural Economic Transformation" በሚል ርዕስ ጥናታዊ መጣጥፋቸውን አቅርበዋል። ኢትዮጵያን ጨምሮ ከሰሃራ በታች ያሉ አገራት ከጎሣ ፓለቲካ ሰለባነት ይልቅ ብሔራዊ አንድነትን ግብር ላይ ስለሚያውሉበት የፖሊሲ ቀረፃና ተቋማት ግንባታ ምክረ ሃሳባቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች


 

  • የከተሞች ዕድገት ሚና ለዘር ፖለቲካ ቅነሳ
  • የኢንዱስትሪ ልማት መፋጠንና የጉሣዎች ልዩነት መጥበብ
  • የቦትስዋና ተሞክሮ

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now