"ኢትዮጵያን ጨምሮ የዘር ፖለቲካ የሚያራምዱ አገሮች በእሳት እንደሚጫወቱ ነው የምቆጥረው" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ

Economics

Dr Mussie Delelegn Arega. Source: MD.Arega

ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ፤ በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ - በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ በቅርቡ በአፍሪካ ልማት መጽሔት ላይ "Ethnic Diversity and Anti-development Bias in Sub-Saharan Africa (SSA): The Challenges of Fostering Productive Capacities and Structural Economic Transformation" በሚል ርዕስ ጥናታዊ መጣጥፋቸውን አቅርበዋል። ኢትዮጵያን ጨምሮ ከሰሃራ በታች ያሉ አገራት ከጎሣ ፓለቲካ ሰለባነት ይልቅ ብሔራዊ አንድነትን ግብር ላይ ስለሚያውሉበት የፖሊሲ ቀረፃና ተቋማት ግንባታ ምክረ ሃሳባቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች


 

  • የከተሞች ዕድገት ሚና ለዘር ፖለቲካ ቅነሳ
  • የኢንዱስትሪ ልማት መፋጠንና የጉሣዎች ልዩነት መጥበብ
  • የቦትስዋና ተሞክሮ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service