ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ፤ በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ - በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ በቅርቡ በአፍሪካ ልማት መጽሔት ላይ "Ethnic Diversity and Anti-development Bias in Sub-Saharan Africa (SSA): The Challenges of Fostering Productive Capacities and Structural Economic Transformation" በሚል ርዕስ ጥናታዊ መጣጥፋቸውን አቅርበዋል። ኢትዮጵያን ጨምሮ ከሰሃራ በታች ያሉ አገራት ከጎሣ ፓለቲካ ሰለባነት ይልቅ ብሔራዊ አንድነትን ግብር ላይ ስለሚያውሉበት የፖሊሲ ቀረፃና ተቋማት ግንባታ ምክረ ሃሳባቸውን ያጋራሉ።
አንኳሮች
- የከተሞች ዕድገት ሚና ለዘር ፖለቲካ ቅነሳ
- የኢንዱስትሪ ልማት መፋጠንና የጉሣዎች ልዩነት መጥበብ
- የቦትስዋና ተሞክሮ
Share






