"ኢትዮጵያን ጨምሮ የዘር ፖለቲካ የሚያራምዱ አገሮች በእሳት እንደሚጫወቱ ነው የምቆጥረው" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ

Economics

Dr Mussie Delelegn Arega. Source: MD.Arega

ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ፤ በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ - በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ በቅርቡ በአፍሪካ ልማት መጽሔት ላይ "Ethnic Diversity and Anti-development Bias in Sub-Saharan Africa (SSA): The Challenges of Fostering Productive Capacities and Structural Economic Transformation" በሚል ርዕስ ጥናታዊ መጣጥፋቸውን አቅርበዋል። ኢትዮጵያን ጨምሮ ከሰሃራ በታች ያሉ አገራት ከጎሣ ፓለቲካ ሰለባነት ይልቅ ብሔራዊ አንድነትን ግብር ላይ ስለሚያውሉበት የፖሊሲ ቀረፃና ተቋማት ግንባታ ምክረ ሃሳባቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች


 

  • የከተሞች ዕድገት ሚና ለዘር ፖለቲካ ቅነሳ
  • የኢንዱስትሪ ልማት መፋጠንና የጉሣዎች ልዩነት መጥበብ
  • የቦትስዋና ተሞክሮ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now