ምርጫ 2013 “ቋንቋ የመግባቢያ ድልድያችን እንጂ የመለያያ መስመራችን አይደለም” - ዶ/ር ሰይፈሥላሴ አያሌው

Dr Seife-Selassie Ayalew.

Dr Seife-Selassie Ayalew. Source: SS.Ayalew

ዶ/ር ሰይፈሥላሴ አያሌው - የእናት ፓርቲ ተጠባባቂ ፕሬዚደንት ናቸው። አገር አቀፍ ፓርቲያቸው ከተመሠረተ ከአንድ ዕንቁጣጣሽ ዕድሜ ባይኖረውም በዘንድሮው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ከብልፅናና ኢዜማ ፓርቲዎች ቀጥሎ 600 ዕጩ ተወዳዳሪዎችን በማቅረብ ሶስተኛው ትልቁ ፓርቲ ነው። “ከበቂ በላይ ግፍ፣ መከራና ስቃይ ያረፈባት ኢትዮጵያ በዚህ ምርጫ እንደ አገር አሸናፊ ሆና መውጣት አለባት” ይላሉ።


አንኳሮች


 

  • ኢትዮጵያዊ አንድነት
  • ፍትሕና ብሔራዊ ዕርቅ
  • የምርጫ 2013 የጊዜ ሰሌዳ መራዘምና ፋይዳዎች

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service