“ኢትዮጵያውያን ልንነጋገርባቸው ይገባል የሚሏቸው ከሰማይ በታች ያሉ አጀንዳዎች በአገራዊ ምክክር መድረክ ላይ ቀርበው ዕልባት ሊሰጣቸው ይገባል” ዶ/ር ሰይፈሥላሴ አያሌው

Dr Seife-Selassie Ayalew. Source: SS.Ayalew
ዶ/ር ሰይፈሥላሴ አያሌው - የእናት ፓርቲ ተጠባባቂ ፕሬዚደንት፤ የአገራዊ ምክክሩ የመምከሪያ አንኳር ብሔራዊ አጀንዳዎች ምን ሊሆኑ እንደሚገቡና የምክክሩ ክሽፈትም ሆነ ስኬት በፓርቲያቸው ዕይታ እንደምን እንደሚመዘን ይገልጣሉ።
Share