“የብሔራዊ ምክክር መሠረታዊ መርህ ችግሮችን አንድ ጠረጴዛ ላይ አምጥተን መፍትሔ በመፈለግ ዘላቂ ሰላምና መረጋጋትን አገራችን ላይ ማስፈን ነው” ዶ/ር ሰርክዓለም ገ/ክርስቶስ16:18Ye’Hassab Maed. Source: Maedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (18.08MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሰርክዓለም ገብረክርስቶስ - የሃሳብ ማዕድ ምክትል የቦርድ ሰብሳቢና የሁሉን አቀፍ አገራዊ የምክክር ውጥን ኢትዮጵያ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል፤ ስለ ሃሳብ ማዕድና የሁሉን አቀፍ አገራዊ የምክክር ውጥን ኢትዮጵያ፣ አገርኛ ብሔራዊ መፍትሔ አፈላለግና የባለ ድርሻዎችን ሚና አንስተው ያስረዳሉ።አንኳሮች የብሔራዊ ምክክር ፅንሰ ሃሳብዋነኛ ብሔራዊ ችግሮችየብሔራዊ ምክክር ቁልፍ ባለ ድርሻ አካላትShareLatest podcast episodes"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀዩናይድ ስቴትስ የኢራንን መርከብ በቁጥጥሯ ስር አዋለች፤ ኢራን የአፀፋ እርምጃ እወስዳለሁ አለች