“የብሔራዊ ምክክር መሠረታዊ መርህ ችግሮችን አንድ ጠረጴዛ ላይ አምጥተን መፍትሔ በመፈለግ ዘላቂ ሰላምና መረጋጋትን አገራችን ላይ ማስፈን ነው” ዶ/ር ሰርክዓለም ገ/ክርስቶስ

Politics

Ye’Hassab Maed. Source: Maed

ዶ/ር ሰርክዓለም ገብረክርስቶስ - የሃሳብ ማዕድ ምክትል የቦርድ ሰብሳቢና የሁሉን አቀፍ አገራዊ የምክክር ውጥን ኢትዮጵያ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል፤ ስለ ሃሳብ ማዕድና የሁሉን አቀፍ አገራዊ የምክክር ውጥን ኢትዮጵያ፣ አገርኛ ብሔራዊ መፍትሔ አፈላለግና የባለ ድርሻዎችን ሚና አንስተው ያስረዳሉ።


አንኳሮች


 

  • የብሔራዊ ምክክር ፅንሰ ሃሳብ
  • ዋነኛ ብሔራዊ ችግሮች
  • የብሔራዊ ምክክር ቁልፍ ባለ ድርሻ አካላት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now