“የብሔራዊ ምክክር መሠረታዊ መርህ ችግሮችን አንድ ጠረጴዛ ላይ አምጥተን መፍትሔ በመፈለግ ዘላቂ ሰላምና መረጋጋትን አገራችን ላይ ማስፈን ነው” ዶ/ር ሰርክዓለም ገ/ክርስቶስ16:18Ye’Hassab Maed. Source: Maedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (18.08MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሰርክዓለም ገብረክርስቶስ - የሃሳብ ማዕድ ምክትል የቦርድ ሰብሳቢና የሁሉን አቀፍ አገራዊ የምክክር ውጥን ኢትዮጵያ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል፤ ስለ ሃሳብ ማዕድና የሁሉን አቀፍ አገራዊ የምክክር ውጥን ኢትዮጵያ፣ አገርኛ ብሔራዊ መፍትሔ አፈላለግና የባለ ድርሻዎችን ሚና አንስተው ያስረዳሉ።አንኳሮች የብሔራዊ ምክክር ፅንሰ ሃሳብዋነኛ ብሔራዊ ችግሮችየብሔራዊ ምክክር ቁልፍ ባለ ድርሻ አካላትShareLatest podcast episodes"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረናፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡ