“ማዕቀቡ የሚያስከትለው ጉዳት ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለአሜሪካም ጭምር ነው” – ዶ/ር ሸሪፍ ሰይድ

U.S. President Joe Biden.

U.S. President Joe Biden. Source: Getty

“ተጎጂነቱ ለኢትዮጵያ እንጂ ለአሜሪካ አይደለም፤ አሜሪካ ጥቅሞቿን በሌሎች አገሮችም ማሳካት ትችላለች” – ደጀን የማነ


ዶ/ር ሸሪፍ ሰይድ - በአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት Clean Energy Regulator እና ደጀን የማነ - በኒው ሳውዝ ዌይልስ ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ሶስተኛ ዲግሪ ተማሪ፤ ዩናይትድ ስቴትስ ኢትዮጵያ ላይ የጣለችውና ሊከተሉ የሚችሉ የማዕቀብ ተፅዕኖዎችን አስመልክተው ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።


Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now