“ተጎጂነቱ ለኢትዮጵያ እንጂ ለአሜሪካ አይደለም፤ አሜሪካ ጥቅሞቿን በሌሎች አገሮችም ማሳካት ትችላለች” – ደጀን የማነ
ዶ/ር ሸሪፍ ሰይድ - በአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት Clean Energy Regulator እና ደጀን የማነ - በኒው ሳውዝ ዌይልስ ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ሶስተኛ ዲግሪ ተማሪ፤ ዩናይትድ ስቴትስ ኢትዮጵያ ላይ የጣለችውና ሊከተሉ የሚችሉ የማዕቀብ ተፅዕኖዎችን አስመልክተው ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።
Share






