ዶ/ር ሸሪፍ ሰይድ - በአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት Clean Energy Regulator እና ዶ/ር ፍሳሃ ኃይለ ተስፋይ - በዲኪን ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተመራማሪ፤ በቅርቡ በኢትዮጵያ መንግሥት የተወሰኑ ፖለቲካዊ ክብደት ያላቸው እሥረኞች የክስ መቋረጥ ተደርጎላቸው ከእሥር የወውጣት ፋይዳን አስመልክተው ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።
"የእሥረኞቹን መለቀቅ አስመልክቶ በሕወሓት በኩል ያለውን ምላሽ አነቃቂ ሆኖ አላገኘሁትም" ዶ/ር ሸሪፍ ሰይድ

Sebhat Nega (L), Jawar Mohammed (C), and Eskinder Nega (R). Source: Getty and TOL
*** የእሥረኞቹ መፈታት መልካም ሆኖ ሳለ፤ የአየር ድብደባው ጥሩ ጅምሩን መልሶ ጥላሸት የሚቀባ ነው" ዶ/ር ፍሳሃ ኃይለ ተስፋይ
Share




