ዲኪን ዩኒቨርሲቲ ለኢትዮጵያውያን ወላጆች የዲጂታል ቴክኖሎጂ ጥናታዊ ዳሰሳ ተሳትፎ ጥሪ አቀረበ

Dr Tebeje deakin UNi.jpg

Dr Tebeje Molla. Credit: T.Molla and Deakin University

ቪክቶሪያ የሚገኘው ዲኪን ዩኒቨርሲቲ ሕፃናትና ወላጆች ከዲጂታል ቴክኖሎጂ ቁሶች ጋር ምን ያህል ጊዜያትን እንደሚያሳልፉ ጥናታዊ ዳሰሳ ለማድረግ ኢትዮጵያውያን ወላጆችን መጋበዙን፤ ዶ/ር ተበጀ ሞላ በዲኪን ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ፖሊሲና የማኅበራዊ ፍትሕ ተመራማሪና መምህር ገለጡ።


አንኳሮች
  • የጥናታዊ ዳሰሳ ተሳትፎና ሂደት
  • የጥናታዊ ዳሰሳ ጠቀሜታዎች
  • የጥናታዊ ግኝቶች ለሕዝብ ተደራሽ መሆንና የፖሊሲ ግብዓት ፋይዳዎቹ
በጥናታዊ ዳሰሳው ለመሳተፍ ካሹ እዚህ ይጫኑ።

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service