ዲኪን ዩኒቨርሲቲ ለኢትዮጵያውያን ወላጆች የዲጂታል ቴክኖሎጂ ጥናታዊ ዳሰሳ ተሳትፎ ጥሪ አቀረበ06:56Dr Tebeje Molla. Credit: T.Molla and Deakin Universityኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (5.32MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ቪክቶሪያ የሚገኘው ዲኪን ዩኒቨርሲቲ ሕፃናትና ወላጆች ከዲጂታል ቴክኖሎጂ ቁሶች ጋር ምን ያህል ጊዜያትን እንደሚያሳልፉ ጥናታዊ ዳሰሳ ለማድረግ ኢትዮጵያውያን ወላጆችን መጋበዙን፤ ዶ/ር ተበጀ ሞላ በዲኪን ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ፖሊሲና የማኅበራዊ ፍትሕ ተመራማሪና መምህር ገለጡ።አንኳሮችየጥናታዊ ዳሰሳ ተሳትፎና ሂደትየጥናታዊ ዳሰሳ ጠቀሜታዎችየጥናታዊ ግኝቶች ለሕዝብ ተደራሽ መሆንና የፖሊሲ ግብዓት ፋይዳዎቹበጥናታዊ ዳሰሳው ለመሳተፍ ካሹ እዚህ ይጫኑ።ShareLatest podcast episodes#95 Under the stars (Med)"ኢትዮጵያ ለእኔ ቤቴ ናት፤ ሀገሬ ናት። የትም ልሂድ የት፤ ወደ ቤቴ፣ ወደ ሀገሬ ልመለስ የምለው እናት ኢትዮጵያን ነው" ድምፃዊ ቫሔ ታልቢያን"ኢሬቻን ወደፊት ለሚያከብሩት እግዚአብሔር ያድርሳችሁ! ላከበሩትም እንኳን አደረሳችሁ!" ኦቦ ዓለማየሁ ቁቤድምፃዊ ቫሔ ቲልቢያን፤ ከምዕራብ አርመንያ እስከ ኢትዮጵያ