Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

ዲኪን ዩኒቨርሲቲ ለኢትዮጵያውያን ወላጆች የዲጂታል ቴክኖሎጂ ጥናታዊ ዳሰሳ ተሳትፎ ጥሪ አቀረበ

Dr Tebeje deakin UNi.jpg
Dr Tebeje Molla. Credit: T.Molla and Deakin University

ቪክቶሪያ የሚገኘው ዲኪን ዩኒቨርሲቲ ሕፃናትና ወላጆች ከዲጂታል ቴክኖሎጂ ቁሶች ጋር ምን ያህል ጊዜያትን እንደሚያሳልፉ ጥናታዊ ዳሰሳ ለማድረግ ኢትዮጵያውያን ወላጆችን መጋበዙን፤ ዶ/ር ተበጀ ሞላ በዲኪን ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ፖሊሲና የማኅበራዊ ፍትሕ ተመራማሪና መምህር ገለጡ።


Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Share this with family and friends


ቪክቶሪያ የሚገኘው ዲኪን ዩኒቨርሲቲ ሕፃናትና ወላጆች ከዲጂታል ቴክኖሎጂ ቁሶች ጋር ምን ያህል ጊዜያትን እንደሚያሳልፉ ጥናታዊ ዳሰሳ ለማድረግ ኢትዮጵያውያን ወላጆችን መጋበዙን፤ ዶ/ር ተበጀ ሞላ በዲኪን ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ፖሊሲና የማኅበራዊ ፍትሕ ተመራማሪና መምህር ገለጡ።


አንኳሮች

  • የጥናታዊ ዳሰሳ ተሳትፎና ሂደት
  • የጥናታዊ ዳሰሳ ጠቀሜታዎች
  • የጥናታዊ ግኝቶች ለሕዝብ ተደራሽ መሆንና የፖሊሲ ግብዓት ፋይዳዎቹ

በጥናታዊ ዳሰሳው ለመሳተፍ ካሹ እዚህ ይጫኑ።


Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now