“ለፅኑ ሕመምተኛ ኢትዮጵያውያን ግልጋሎቶችን ለመስጠት ተነስተናል” - ዶ/ር ተፈሪ በላይነህ

Dr Teferi Belayneh Source: Courtesy of TB
ዶ/ር ተፈሪ በላይነህ - በደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የPalliative Care Victoria ፕሮጄክት አስተባባሪ፤ ፕሮጄክቱ ፅኑ ሕመም ላደረባቸው ሕሙማን ስለሚቸራቸው ግልጋሎቶችና የበጎ ፈቃደኞችን ምዝገባ አስመልክተው ይናገራሉ።
Share




