"የኢትዮጵያ ሕክምና ማኅበር አውስትራሊያ፣ አውሮፓም፣ አሜሪካም የትም ካሉ የሕክምና ባለሙያዎች ጋር ተባብሮ መሥራት ይፈልጋል" ዶ/ር ተግባር ይግዛው13:53Dr Tegibar Yigzaw, President of Ethiopian Medical Association. Source: T.Yigzawኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.72MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ተግባር ይግዛው - የኢትዮጵያ ሕክምና ማኅበር (ኢሕማ) ፕሬዚደንት፤ ሰሞኑን ስለተካሔደው የማኅበሩ 58ኛ ዓመታዊ ጉባኤና እንቅስቃሴዎች አንስተው ይናገራሉ።አንኳሮችአስተዋፅዖዎችና ዕውቅና አሰጣጥጥረቶችና ትልሞችዓለም አቀፍ ሙያዊ ትብብርShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ