"የኢሕማ ዓላማዎች ጥራት ያለው ሕክምና መስጠት፣ ለሐኪሞች ጥቅም መቆምና የሕክምና ሙያን ማሳደግ ናቸው" ዶ/ር ተግባር ይግዛው14:35Dr Tegibar Yigzaw, President of Ethiopian Medical Association. Source: T.Yigzawኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (13.36MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ተግባር ይግዛው - የኢትዮጵያ ሕክምና ማኅበር (ኢሕማ) ፕሬዚደንት፤ ሰሞኑን ስለተካሔደው የማኅበሩ 58ኛ ዓመታዊ ጉባኤና እንቅስቃሴዎች አንስተው ይናገራሉ።አንኳሮችየኢሕማ 58ኛ ጉባኤና 60ኛው የሕክምና ምርምር መጽሔት ሕትመትዓላማዎችየግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ ጉዞዎችShareLatest podcast episodesየባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኑክሊየር ምሕንድስና ትምህርት በዘንድሮ የትምህርት ዘመን ሊጀመር ነው" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለመንዳት ምቹና ለአካባቢያዊ አየር ብክለት ቅነሳ ጠቀሜታ ቢኖራቸውም፤ ጉዳትም አላቸው" ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ