"የኢሕማ ዓላማዎች ጥራት ያለው ሕክምና መስጠት፣ ለሐኪሞች ጥቅም መቆምና የሕክምና ሙያን ማሳደግ ናቸው" ዶ/ር ተግባር ይግዛው14:35Dr Tegibar Yigzaw, President of Ethiopian Medical Association. Source: T.Yigzawኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (13.36MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ተግባር ይግዛው - የኢትዮጵያ ሕክምና ማኅበር (ኢሕማ) ፕሬዚደንት፤ ሰሞኑን ስለተካሔደው የማኅበሩ 58ኛ ዓመታዊ ጉባኤና እንቅስቃሴዎች አንስተው ይናገራሉ።አንኳሮችየኢሕማ 58ኛ ጉባኤና 60ኛው የሕክምና ምርምር መጽሔት ሕትመትዓላማዎችየግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ ጉዞዎችShareLatest podcast episodes"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስመጽሐፍ ሻጮች ስልጠና ቢሰጣቸው ደስ ይለኛል፤ ለደራሲያን የሚሰጡት ክብር አናሳ ነው። በጣት የሚቆጠሩት ካልሆኑ በስተቀር።" ደራሲና ጋዜጠኛ ሃሊ ሙዘይን