“ከውጭ አገር ወደ አገር ቤት ለሚገቡ በጎ ፈቃደኛ ኢትዮጵያውያን ኃላፊነትና ተደራሽነት ሊኖር ይገባል” - ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ

Interview with Dr Tsegaye Degneh

Dr Tsegaye Degneh Source: Courtesy of TD

ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ፤ የፕሮጄክት ማኔጅመንትና የምጣኔ ሃብት ባለሙያ፤ የዓለም አቀፍ ጂ-ጁትሱ ፌዴሬሽን የሥነ ምግባር ኮሚሽን ምክትል ሊቀ መንበርና የአፍሪካ ጂ-ጁትሱ ማኅበር ምክትል ፕሬዚደንት፤ በጀርመን መርሰዲ ቤንዝ የሰው ኃይል ዲፓርትመንት የብዝሃነት ሥራ አስኪያጅ፤ በቅርቡ በበጎ ፈቃደኝነት ኢትዮጵያ ውስጥ ስላበረከቷቸው “የሥራ ባሕል ማሳደግና የአስተሳሰብ ለውጥ” ሙያዊ ስልጠናዎችና በስፖርቱ ዘርፍ ላደረጓቸው አስተዋፅዖዎች ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ስለተሰጣቸው ሽልማት ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now