ዶ/ር ፀጋዬ ተገኑ በስቶኮሆልም ዩኒቨርሲቲ የሕዝብ ዕድገት ተመራማሪ፤ በቅርቡ “Ethiopia’s Economy Needs Strategies and New Policy Design” በሚል ርዕስ ስላቀረቡት ጥናታዊ መጣጥፋቸው ያስረዳሉ።
- አንኳሮች
- ለኢትዮጵያ የምጣኔ ሃብት ስትራቴጂና አዲስ የፖሊሲ ዲዛይን አስፈላጊነት
- የኢትዮጵያ ምጣኔ ሃብት ሊንተራስባቸው የሚገቡ ሶስት ዋነኛ ስትራቴጂያዊ ግቦች
- መዋቅራዊ ለውጥ
Share






