“ኢትዮጵያ ከምዕራቡ ዓለም የገበያ ኢኮኖሚና ከቻይና የመዋቅር ለውጥ የምትማራቸው አሉ” ዶ/ር ፀጋዬ ተገኑ16:06Dr Tsegaye Tegenu. Source: T.Tegenuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.07MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ፀጋዬ ተገኑ በስቶኮሆልም ዩኒቨርሲቲ የሕዝብ ዕድገት ተመራማሪ፤ በቅርቡ “Ethiopia’s Economy Needs Strategies and New Policy Design” በሚል ርዕስ ስላቀረቡት ጥናታዊ መጣጥፋቸው ይናገራሉ።አንኳሮች ለኢትዮጵያ አዲስ የምጣኔ ሃብት ፖሊሲ አስፈላጊነትከምዕራቡ ዓለምና ከቻይና ምጣኔ ሃብታዊ ዕድገት የልምድ ቀሰማየሕዝብ ቁጥር ብዛት ለምጣኔ ሃብት ጎጂ ወይስ ጠቃሚ?ShareLatest podcast episodes"ኳታር ውስጥ፤ በኑሮ ውድነት ላይ አንዳችም ጭማሪ የለብንም። የነዳጅ ጭማሪ አልተደረገም። መንግሥት ትልቅ ድጋፍ እያደረገልን ነው" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረናፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁ