“ለራሳችንም ለማኅበረሰባችንም ስንል እንከተብ” ዶ/ር ውብሸት ተስፋዬና ዶ/ር ዓለማየሁ መኮንን

COVID-19 Vaccines

People pass a doctor's surgery offering both the Astra Zeneca vaccine and the Pfizer vaccine in the suburb of Lane Cove on July 27, 2021 in Sydney, Australia. Source: Getty

በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች አውታረ መረብ አባላት ዶ/ር ውብሸት ተስፋዬ - በካንብራ ዩኒቨርሲቲ የመድኃኒት አጠቃቀም ተመራማሪና ዶ/ር ዓለማየሁ መኮንን - በዲከን ዩኒቨርሲቲ የመድኃኒት አጠቃቀም ተመራማሪ፤ ስለ ኮሮናቫይረስ ክትባቶች ሕይወት አዳኝነትና ለመከተብ የማመንታትን ጎጂነት አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • አስትራዜኒካና ፋይዘር ክትባቶች
  • ግላዊና ማኅበረሰባዊ ኃላፊነቶች
  • ሙያዊ ምክረ ሃሳቦች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now