በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች አውታረ መረብ አባላት ዶ/ር ውብሸት ተስፋዬ - በካንብራ ዩኒቨርሲቲ የመድኃኒት አጠቃቀም ተመራማሪና ዶ/ር ዓለማየሁ መኮንን - በዲከን ዩኒቨርሲቲ የመድኃኒት አጠቃቀም ተመራማሪ፤ ስለ ኮሮናቫይረስ ክትባቶች ሕይወት አዳኝነትና ለመከተብ የማመንታትን ጎጂነት አስመልክተው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- አስትራዜኒካና ፋይዘር ክትባቶች
- ግላዊና ማኅበረሰባዊ ኃላፊነቶች
- ሙያዊ ምክረ ሃሳቦች
Share






