"የጤና ሠራተኞች ገጠር አካባቢ የወባ ትንኝ መከላከያ አጎበር ለገመድነትና ጭድ መያዣነት እንዳይውል ግንዛቤ ሊያስጨብጡ ይገባል" ዶ/ር የዓለምዘውድ አሰፋ11:30Dr Yalemzewod Assefa Gelaw. Source: YZA.Gelawኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.53MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር የዓለምዘውድ አሰፋ ገላው - በቴሌቶን የሕፃናት ምርምር ኢንስቲትዩት የወባና ጤና ተመራማሪ፤ በወባ በሽታና በኮቪድ - 19 ምልክቶች መካከል ስላለው ልዩነትና አንድነት ያመላክታሉ፤ የወባ መከላከያ ምክረ ሃሳባቸውንም ያጋራሉ።አንኳሮች የወባ መከላከያ መንገዶችየአጎበር አጠቃቀም ግንዛቤ ደረጃ በገጠሪቱ ኢትዮጵያምክረ ሃሳቦችShareLatest podcast episodesስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስመጽሐፍ ሻጮች ስልጠና ቢሰጣቸው ደስ ይለኛል፤ ለደራሲያን የሚሰጡት ክብር አናሳ ነው። በጣት የሚቆጠሩት ካልሆኑ በስተቀር።" ደራሲና ጋዜጠኛ ሃሊ ሙዘይን"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food