"የጤና ሠራተኞች ገጠር አካባቢ የወባ ትንኝ መከላከያ አጎበር ለገመድነትና ጭድ መያዣነት እንዳይውል ግንዛቤ ሊያስጨብጡ ይገባል" ዶ/ር የዓለምዘውድ አሰፋ

Community

Dr Yalemzewod Assefa Gelaw. Source: YZA.Gelaw

ዶ/ር የዓለምዘውድ አሰፋ ገላው - በቴሌቶን የሕፃናት ምርምር ኢንስቲትዩት የወባና ጤና ተመራማሪ፤ በወባ በሽታና በኮቪድ - 19 ምልክቶች መካከል ስላለው ልዩነትና አንድነት ያመላክታሉ፤ የወባ መከላከያ ምክረ ሃሳባቸውንም ያጋራሉ።


አንኳሮች


 

  • የወባ መከላከያ መንገዶች
  • የአጎበር አጠቃቀም ግንዛቤ ደረጃ በገጠሪቱ ኢትዮጵያ
  • ምክረ ሃሳቦች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now