"የጤና ሠራተኞች ገጠር አካባቢ የወባ ትንኝ መከላከያ አጎበር ለገመድነትና ጭድ መያዣነት እንዳይውል ግንዛቤ ሊያስጨብጡ ይገባል" ዶ/ር የዓለምዘውድ አሰፋ11:30Dr Yalemzewod Assefa Gelaw. Source: YZA.Gelawኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (10.53MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር የዓለምዘውድ አሰፋ ገላው - በቴሌቶን የሕፃናት ምርምር ኢንስቲትዩት የወባና ጤና ተመራማሪ፤ በወባ በሽታና በኮቪድ - 19 ምልክቶች መካከል ስላለው ልዩነትና አንድነት ያመላክታሉ፤ የወባ መከላከያ ምክረ ሃሳባቸውንም ያጋራሉ።አንኳሮች የወባ መከላከያ መንገዶችየአጎበር አጠቃቀም ግንዛቤ ደረጃ በገጠሪቱ ኢትዮጵያምክረ ሃሳቦችShareLatest podcast episodesበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ የግድያ ሙከራ እንዳደረገ የተጠረጠረው ግለሰብ ማምሻውን ፍርድ ቤት ሊቀርብ ነውየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮችን ምዝገባ እንዲያከናውኑ ከተከፈቱ ምርጫ ጣቢያዎች መካከል 22ቱ ሕገወጥ ድርጊት በመፈፀማቸው መዝጋቱን አስታወቀ