"በዓለም ላይ በወባ በሽታ ከተጠቁት 95 በመቶ፤ ለሞት ከተዳረጉት 97 ፐርሰንት ያህሉ አፍሪካውያን ናቸው" ዶ/ር የዓለምዘውድ አሰፋ16:22Dr Yalemzewod Assefa Gelaw. Source: YZA.Gelawኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (15MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር የዓለምዘውድ አሰፋ ገላው - በቴሌቶን የሕፃናት ምርምር ኢንስቲትዩት የወባና ጤና ተመራማሪ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ በ10 ወራት ብቻ 1 ነጥብ 3 ሚሊየን ሰዎች ለወባ በሽታ ጥቃት መዳረጋቸውን አያይዞ ስለ ወባ በሽታ መንስኤና ተላላፊነት ያስረዳሉ።አንኳሮች የወባ በሽታ መነሻና መስፋፊያ መንገዶችየወባ ጥቃት ምልክቶችና ዓይነቶችከሰሃራ በታች የወባ በሽታ መስፋፋት ዋነኛ ምክንያቶችShareLatest podcast episodesበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ የግድያ ሙከራ እንዳደረገ የተጠረጠረው ግለሰብ ማምሻውን ፍርድ ቤት ሊቀርብ ነውየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮችን ምዝገባ እንዲያከናውኑ ከተከፈቱ ምርጫ ጣቢያዎች መካከል 22ቱ ሕገወጥ ድርጊት በመፈፀማቸው መዝጋቱን አስታወቀ