ዶ/ር የዓለምዘውድ አሰፋ ገላው - በቴሌቶን የሕፃናት ምርምር ኢንስቲትዩት የወባና ጤና ተመራማሪ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ በ10 ወራት ብቻ 1 ነጥብ 3 ሚሊየን ሰዎች ለወባ በሽታ ጥቃት መዳረጋቸውን አያይዞ ስለ ወባ በሽታ መንስኤና ተላላፊነት ያስረዳሉ።
አንኳሮች
- የወባ በሽታ መነሻና መስፋፊያ መንገዶች
- የወባ ጥቃት ምልክቶችና ዓይነቶች
- ከሰሃራ በታች የወባ በሽታ መስፋፋት ዋነኛ ምክንያቶች
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends
አንኳሮች

