"በዓለም ላይ በወባ በሽታ ከተጠቁት 95 በመቶ፤ ለሞት ከተዳረጉት 97 ፐርሰንት ያህሉ አፍሪካውያን ናቸው" ዶ/ር የዓለምዘውድ አሰፋ

Community

Dr Yalemzewod Assefa Gelaw. Source: YZA.Gelaw

ዶ/ር የዓለምዘውድ አሰፋ ገላው - በቴሌቶን የሕፃናት ምርምር ኢንስቲትዩት የወባና ጤና ተመራማሪ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ በ10 ወራት ብቻ 1 ነጥብ 3 ሚሊየን ሰዎች ለወባ በሽታ ጥቃት መዳረጋቸውን አያይዞ ስለ ወባ በሽታ መንስኤና ተላላፊነት ያስረዳሉ።


አንኳሮች


 

  • የወባ በሽታ መነሻና መስፋፊያ መንገዶች
  • የወባ ጥቃት ምልክቶችና ዓይነቶች
  • ከሰሃራ በታች የወባ በሽታ መስፋፋት ዋነኛ ምክንያቶች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now