Interview with Dr Yirga Gelaw Part 1

Dr Yirga Gelaw

Source: SBS Amharic

ዶ/ር ይርጋ ገላው በፐርዝ ከርተን ዩኒቨርሲቲ መምህር ንጉስ ላሊበላ በ12 ክፍለ ዘመን ስላሳነጻቸው ውቅር አብያተ ክርስትያናት እና ሰለ አፍሮ አይገባ መስቀል አውግተውናል። ንጉስ ላሊበላ አብያተ ክርስትያናቱን ሲያሳነጽ ለንገስናው መቀመጫነት ለስለጣኑ መገለጫ አልነበረም። ይልቁንም ኢትዮጵያ የአለም ሁሉ እምብርት ናት የሚለውን የእግዚአብሄር ፈቃድ ተገባራዊ ለማደረግ በሚል እሳቤ ነበር ብለውናል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now