የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች ድምፅ ለፓርላማና የሰብዓዊ መብቶች ፋይዳዎች16:47Aboriginal people dance at Sydney Harbour, Australia. Credit: Xinhua News Agency/Xinhua News Agency/Getty Imagesኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.96MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ቅዳሜ ኦክቶበር 14 / ጥቅምት 3 በመላ አውስትራሊያ ለአውስትራሊያ ነባር ዜጎች ቀዳሚ ባለ አገርነት ሕገ መንግሥታዊ ዕውቅና ለመቸርና በተለይ እነሱን አስመልክቶ አዋኪና ጎጂ በሆኑ ጉዳዮች ላይ በቋሚ አካልነት ተሰይሞ ለመንግሥት ሥራ አስፈፃሚና ፓርላማ የመፍትሔ ሃሳቦችን የሚያቀርብ ጉዳይ አስፈፃሚ አካል ለማቆም ሕዝበ ውሳኔ ይካሔዳል። ዶ/ር ይርጋ ገላው፤ በከርተን ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብቶች ትምህርት ማዕከል ገዲብ ተመራማሪና መምህር የድምፅ ለፓርላማን የሰብዓዊ መብቶች ፋይዳዎች ነቅሰው ያስረዳሉ።አንኳሮችድምፅ ለፓርላማዓለም አቀፍ የነባር ዜጎች ሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ መርሆዎችና ደረጃዎችየድምፅ ለፓርላማ ክሽፈትና መዘዞቹ፤ ስኬትና ትሩፋቶቹShareLatest podcast episodesበመጪው ሀገራዊ ምርጫ ለውድድር የሚቀርቡ ዕጩዎችና መራጮች በስድስት ቋንቋዎች በዲጂታል አማራጭ መመዝገብ የሚችሉበት መተግበሪያ ድረገፅ ይፋ ሆነ#101 መሳሳቅየኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ንግድ ባንኮች መያዝ የሚገባቸውን ወርሃዊ የመጠባበቂያ ገንዘብ ምጣኔ በሁለት መደበ"እንኳን ለዘላለማዊ ተስፋ ላገኘንበት ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት አደረሳችሁ" መልአከ ፀሐይ ቀሲስ መንግሥቱ ኃይሌ