“የወደፊት ፕላናችን ኢትዮጵያና አፍሪካ ላይ ያተኮሩ ጥናቶችን ማካሔድ ነው፤ ኮቪድ-19 ሰፊ ድርሻ አለው” ዶ/ር ዮሃንስ ክንፉ

Community

Dr Yohannes Kinfu. Source: Y.Kinfu

ዶ/ር ዮሃንስ ክንፉ - በካንብራ ዩኒቨርሲቲ የሉላዊ ጤና ምጣኔ ሃብት ተመራማሪና በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች አውታረ መረብ (ABReN)፤ ስለ አብረን ምሥረታና የምርምር ክንዋኔዎች ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • ተግዳሮቶችና የምርምር ዘርፎች
  • የአጭርና ረጅም ጊዜ ትልሞች
  • የአባላት ተሳትፎና አባልነት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now