Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

በብልፅግና ፓርቲ አመራር የኢትዮጵያ የወደፊት አቅጣጫ ወዴት ሊያመራ ይችላል?

Interview with Dr Yonas Biru and Dr Sherif Seid

Dr Sherif Seid (L), and Dr Yonas Biru (R) Source: Courtesy of SBS Amharic and YB

ዶ/ር ዮናስ ብሩ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ሉላዊ ምጣኔ ሃብት ንፅፅር ምክትል ሥራ አስኪያጅና ዶ/ር ሸሪፍ ሰዒድ በአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት Clean Energy Regulator፤ በብልፅግና ፓርቲ አመራር የኢትዮጵያን የወደፊት ዕጣ ፈንታ ወዴት ሊያመራ እንደሚችል፣ የሕወሓት የብልፅግና ፓርቲ አካል አለመሆን ስለሚያሳድራቸው አዎንታዊና አሉታዊ ተፅዕኖዎችና ምርጫ 2012/2020ን አስመልክተው አተያዮቻቸውን ያንጸባርቃሉ።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS



Share this with family and friends


ዶ/ር ዮናስ ብሩ - የቀድሞው የዓለም ባንክ ሉላዊ ምጣኔ ሃብት ንፅፅር ምክትል ሥራ አስኪያጅና ዶ/ር ሸሪፍ ሰዒድ በአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት Clean Energy Regulator፤ በብልፅግና ፓርቲ አመራር የኢትዮጵያን የወደፊት ዕጣ ፈንታ ወዴት ሊያመራ እንደሚችል፣ የሕወሓት የብልፅግና ፓርቲ አካል አለመሆን ስለሚያሳድራቸው አዎንታዊና አሉታዊ ተፅዕኖዎችና ምርጫ 2012/2020ን አስመልክተው አተያዮቻቸውን ያንጸባርቃሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now