ዶ/ር ዮናታን ድንቁ - በአውስትራሊያ ብሔራዊ ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ሃብት ተመራማሪ እና ዶ/ር ደሴ ታርቆ አምባው - በደቡብ አውስትራሊያ ዩኒቨርሲቲ የዓለም አቀፍ ንግድ ተመራማሪና መምህር፤ የአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት ይፋ ያደረገውን በጀት 2022/23 አስመልክተው ሙያዊ አተያያቸውን ያጋራሉ።
አንኳሮች
- በጀት፣ ምርጫና ማኅበረሰባዊ ትሩፋቶች
- የአጭርና ረጅም ጊዜ ምጣኔ ሃብታዊ መፍትሔዎች
- መዋቅራዊ ለውጥ
Share






