"በሩስያና ዩክሬይን ጦርነት የአፍሪካ አገራት ከጠነከሩ ክፍተትን በመሙላት ተጠቃሚ ሊሆኑ ይችላሉ" ዶ/ር ዮናታን ድንቁ

Community

Dr Dessie Tarko Ambaw. Source: DT.Ambaw

"የኢትዮጵያን የስንዴ ምርት ማሳደጉ እጅግ በጣም የሚበረታታ ተግባር ነው። በቀስታና በጥንቃቄ የብር ምንዛሪ እንዲቀንስ ማድረግ በጣም መጥፎ ነው ብዬ አላስብም" ዶ/ር ደሴ ታርቆ አምባው


ዶ/ር ዮናታን ድንቁ - በአውስትራሊያ ብሔራዊ ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ሃብት ተመራማሪ እና ዶ/ር ደሴ ታርቆ አምባው - በደቡብ አውስትራሊያ ዩኒቨርሲቲ የዓለም አቀፍ ንግድ ተመራማሪና መምህር፤ የዩክሬይንና ሩስያን ጦርነት ተከትሎ የግጭቱ መቀስቀስና በሩስያ ላይ የተጣሉ ዘርፈ ብዙ ማዕቀቦች ለዋጋ ግሽበት አስባብ ሆነው በተለይ በአውስትራሊያ፣ ኢትዮጵያና አፍሪካ ላይ ስላሳደሯቸው የኑሮ ውድነቶች ያስረዳሉ። 

አንኳሮች


  •  የውጭ ምርቶች ግብአትና የውጭ አቅርቦት
  • የውጭ ምንዛሪና የብር ምዛሪ ተመን ቅነሳ
  • የዋጋ ግሽበትና አፍሪካ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service