"የድሮ ትዝታዎችን ማስታወስና ታሪክን ማካፈል አስደሳች ነው" - የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ተጫዋች ኤርሚያስ ወንድሙ06:26Ermias Wondimu and Kidist Desta. Credit: Elias GudisaSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (7MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android በዕምቅ አውድ ፕሮዳክሽን ግለ ታሪኩ በዘጋቢ ፊልም የተቀረፀለት ኤርሚያስ ወንድሙና የዕምቅ አውድ ፕሮዳክሽን ዋና አዘጋጅና ዘጋቢ ወ/ሮ ቅድስት ደስታ ስለ ዘጋቢ ፊልሙ ተልዕኮ ይናገራሉ። ወ/ሮ ቅድስት "ኤርሚያስ ያገሩን ስም ያስጠራ፤ በስደትም ላይ ስኬታማነቱን ያሳየ ለብዙዎች አርአያ የሆነ ነው። እውነተኛ የኢትዮጵያውያን ባሕል ይዞ የመጣ ለጋሽ ነው" ብለውታል።አንኳሮች ግለ ታሪክ ስፖርትማኅበረሰብ ShareLatest podcast episodes"በጎ መሥራት ለራስም፤ ለማኅበረሰብም ጠቃሚ ነው። ሁላችንም መንፈሳችንን ወደ በጎ መንገድ መርተን ምሳሌ እንድንሆን በአደራ መልኩ ለማኅበርሰቡ አሳስባለሁ" ወርቅነህ ባይህፕሬዚደንት ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያ ተገትተው ያሉ መርከቦችን በተለያዩ ሀገራት ጥያቄ በእጀባ እንዲያልፉ እንደሚያደርጉ አስታወቁየነዳጅ ዋጋ አቀናነስ ጥቆማዎች | ትኩረት ነዳጅ ላይሀገራዊው የምክክር ጉባኤ ምርጫው እንደተጠናቀቀ ይጀመራል ተባለ