"በታሪክ ከአማራ ባንክ በስተቀር በአንድ ጀምበር 73 ቅርንጫፎችን ከፍቶ ወደ ሥራ የገባ ባንክ የለም፤ እጅግ የሚያኮራ ሥራ ነው" አቶ እሸቴ የማታ

Eshetie Yemata.jpg

Eshetie Yemata. Credit: E.Yemata

አቶ እሸቴ የማታ - የአማራ ባንክ ምክትል ፕሬዚደንትና የሰሜን ቀጠና ኃላፊ፤ ስለ አማራ ባንክ አቋቋምና የባንክ አገልግሎት ዘርፎች ይናገራሉ።


Key Points
  • የአማራ ባንክን የማቋቋም አስፈላጊነት
  • የአገር ውስጥና የባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያን ተኮር የባንክ አገልግሎቶች
  • ትብብርና ፉክክር

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now