"ለእኔ አገሮቼ ሶስት ናቸው፤ ኢትዮጵያ፣ ትዳሬና የጋዜጠኛነት ሙያዬ" እሸቱ ገለቱ12:42Eshetu Geletu. Source: E.Geletuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.37MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android እሸቱ ገለቱ - የቀድሞው የኢትዮጵያ ሬዲዮ ዜና ክፍል ዳይሬክተርና የኢትዮ - ዋርካ መልቲ ሚዲያ ሼር ካምፓኒ ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ ስለ ጋዜጠኛነት የሕይወት ጉዞው ያነሳል።አንኳሮች የጋዜጠኛነት ሥነ ምግባርና ነፃነትሙያዊ አስተዋፅዖዎችከኢትዮጵያ ሬዲዮ እስከ ኢትዮ - ዋርካShareLatest podcast episodes"ቀደም ሲል የጦርነት ድምፅ ሰምተን አናውቅም። አሁን ግን ሕብረተሰቡን በጣም የረበሸና በተለይ የሕፃናት ሥነ ልቦና ላይ ጎጂ ሆኖ ነው ያለው።" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረናፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁ