"ምኞቴ ጋና ወይም ኳታር የዓለም ዋንጫ አሸናፊ እንዲሆኑ ነው" አሰልጣኝ ኢትዮጵያ ጌታቸው16:10Ethiopia Getachew. Credit: E.Getachewኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.98MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ኢትዮጵያ ጌታቸው በኳታር ከአንድ አሠርት ዓመት በላይ በማርሻል አርት ቴኳንዶ አሰልጣኝነት እየሠራች ትገኛለች። ኳታር ላይ በመካሔድ ስላለው የፊፋ ዓለም ዋንጫ 2022 እንቅስቃሴዎችና የኢትዮጵያውያንን ተሳትፎ አስመልክታ ትናገራለች።አንኳሮችየፊፋ ዓለም ዋንጫ 2022 ሂደት በኳታር የዓለም ዋንጫ ታዳሚዎችና ባሕላዊ ትውውቆችየፊፋ ዓለም ዋንጫ ባለቤትነት ምኞት ShareLatest podcast episodes"'ሕይወት አጭር ናት' አባባል አይደለም፤ እውነት ነው። ካንሰር እንዳለብኝ ሲነገረኝ ሕይወት አጭር መሆኗን አስተምሮኛል" ደራሲ ሚስጥረ አደራው"እኔ" ማንነትን ወደ ውስጥ የሚመለከት ነው፤ እሸሽ የነበረው እውነትን መጋፈጥ ከሚፈልገው እኔነቴ ነበር፤ አለባብሰን ማለፍ ስለሚቀለን" ደራሲ ሚስጥረ አደራውእሥራኤልና ሃማስ የተኩስ አቁምና የታጋቾች ለቀቃ የመጀመሪያ ምዕራፍ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስታወቁከእሥራኤል እሥር ቤት የወጡ አውስትራሊያውያን የአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት ድጋፍ አሳፋሪ ነው አሉ