"ምኞቴ ጋና ወይም ኳታር የዓለም ዋንጫ አሸናፊ እንዲሆኑ ነው" አሰልጣኝ ኢትዮጵያ ጌታቸው

Ethiopia Getachew Pic.jpg

Ethiopia Getachew. Credit: E.Getachew

ኢትዮጵያ ጌታቸው በኳታር ከአንድ አሠርት ዓመት በላይ በማርሻል አርት ቴኳንዶ አሰልጣኝነት እየሠራች ትገኛለች። ኳታር ላይ በመካሔድ ስላለው የፊፋ ዓለም ዋንጫ 2022 እንቅስቃሴዎችና የኢትዮጵያውያንን ተሳትፎ አስመልክታ ትናገራለች።


አንኳሮች
  • የፊፋ ዓለም ዋንጫ 2022 ሂደት
  • በኳታር የዓለም ዋንጫ ታዳሚዎችና ባሕላዊ ትውውቆች
  • የፊፋ ዓለም ዋንጫ ባለቤትነት ምኞት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now