"ምኞቴ ጋና ወይም ኳታር የዓለም ዋንጫ አሸናፊ እንዲሆኑ ነው" አሰልጣኝ ኢትዮጵያ ጌታቸው16:10Ethiopia Getachew. Credit: E.Getachewኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (11.98MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ኢትዮጵያ ጌታቸው በኳታር ከአንድ አሠርት ዓመት በላይ በማርሻል አርት ቴኳንዶ አሰልጣኝነት እየሠራች ትገኛለች። ኳታር ላይ በመካሔድ ስላለው የፊፋ ዓለም ዋንጫ 2022 እንቅስቃሴዎችና የኢትዮጵያውያንን ተሳትፎ አስመልክታ ትናገራለች።አንኳሮችየፊፋ ዓለም ዋንጫ 2022 ሂደት በኳታር የዓለም ዋንጫ ታዳሚዎችና ባሕላዊ ትውውቆችየፊፋ ዓለም ዋንጫ ባለቤትነት ምኞት ShareLatest podcast episodes"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀዩናይድ ስቴትስ የኢራንን መርከብ በቁጥጥሯ ስር አዋለች፤ ኢራን የአፀፋ እርምጃ እወስዳለሁ አለች