ኢትዮጵያ ጌታቸው በኳታር ከአንድ አሠርት ዓመት በላይ በማርሻል አርት ቴኳንዶ አሰልጣኝነት እየሠራች ትገኛለች። ኳታር ላይ በመካሔድ ስላለው የፊፋ ዓለም ዋንጫ 2022 እንቅስቃሴዎችና የኢትዮጵያውያንን ተሳትፎ አስመልክታ ትናገራለች።
አንኳሮች
- የፊፋ ዓለም ዋንጫ 2022 ሂደት
- በኳታር የዓለም ዋንጫ ታዳሚዎችና ባሕላዊ ትውውቆች
- የፊፋ ዓለም ዋንጫ ባለቤትነት ምኞት
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends

