በአስተሳሰብ ልህቀት የሰከነና በስሜታዊነት የማይመራ ምክንያታዊ ማኅበረሰብ ኢትዮጵያ ውስጥ እንደምን መፍጠር ይቻላል?

Eyasu Berento

Eyasu Berento. Source: E.Berento

አቶ ኢያሱ በሬንቶ - በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና መምህር፤ በቅርቡ Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL) መጽሔት ላይ “የሴቶች እኩልነት፣ ብዝሃነትና የሰለጠ ማኅበረሰብ ግንባታ ዕሳቤዎች በዘመን ተሻጋሪ የኢትዮጵያ ፍልስፍና ውስጥ” በሚል ርዕስ ስላቀረቡት ጥናታዊ ፅሑፋቸው ያስረዳሉ። “ምክንያታዊ ማኅበርሰብ ሲባል በአስተሳሰባዊ ልህቀት የጠነከረና በስሜታዊነት የማይነዳ፤ የመመራመር ባሕሉ ጠንካራ ሆኖ በስማ በለውና ዘፈቀዳዊ እምነት የማይመራ ማኅበርሰብ ነው” ይላሉ።


አንኳሮች


 

  • የምክንያታዊ ማኅበረሰብ ግንባታ መንገዶች
  • የፍልስፍና ጎራዎች
  • አገር በቀል ኢትዮጵያዊ ፍልስፍና

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now