በአስተሳሰብ ልህቀት የሰከነና በስሜታዊነት የማይመራ ምክንያታዊ ማኅበረሰብ ኢትዮጵያ ውስጥ እንደምን መፍጠር ይቻላል?17:35Eyasu Berento. Source: E.Berentoኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.88MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ኢያሱ በሬንቶ - በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና መምህር፤ በቅርቡ Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL) መጽሔት ላይ “የሴቶች እኩልነት፣ ብዝሃነትና የሰለጠ ማኅበረሰብ ግንባታ ዕሳቤዎች በዘመን ተሻጋሪ የኢትዮጵያ ፍልስፍና ውስጥ” በሚል ርዕስ ስላቀረቡት ጥናታዊ ፅሑፋቸው ያስረዳሉ። “ምክንያታዊ ማኅበርሰብ ሲባል በአስተሳሰባዊ ልህቀት የጠነከረና በስሜታዊነት የማይነዳ፤ የመመራመር ባሕሉ ጠንካራ ሆኖ በስማ በለውና ዘፈቀዳዊ እምነት የማይመራ ማኅበርሰብ ነው” ይላሉ።አንኳሮች የምክንያታዊ ማኅበረሰብ ግንባታ መንገዶችየፍልስፍና ጎራዎችአገር በቀል ኢትዮጵያዊ ፍልስፍናShareLatest podcast episodes"ቀደም ሲል የጦርነት ድምፅ ሰምተን አናውቅም። አሁን ግን ሕብረተሰቡን በጣም የረበሸና በተለይ የሕፃናት ሥነ ልቦና ላይ ጎጂ ሆኖ ነው ያለው።" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረናፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁ