በአስተሳሰብ ልህቀት የሰከነና በስሜታዊነት የማይመራ ምክንያታዊ ማኅበረሰብ ኢትዮጵያ ውስጥ እንደምን መፍጠር ይቻላል?17:35Eyasu Berento. Source: E.Berentoኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.88MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ኢያሱ በሬንቶ - በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና መምህር፤ በቅርቡ Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL) መጽሔት ላይ “የሴቶች እኩልነት፣ ብዝሃነትና የሰለጠ ማኅበረሰብ ግንባታ ዕሳቤዎች በዘመን ተሻጋሪ የኢትዮጵያ ፍልስፍና ውስጥ” በሚል ርዕስ ስላቀረቡት ጥናታዊ ፅሑፋቸው ያስረዳሉ። “ምክንያታዊ ማኅበርሰብ ሲባል በአስተሳሰባዊ ልህቀት የጠነከረና በስሜታዊነት የማይነዳ፤ የመመራመር ባሕሉ ጠንካራ ሆኖ በስማ በለውና ዘፈቀዳዊ እምነት የማይመራ ማኅበርሰብ ነው” ይላሉ።አንኳሮች የምክንያታዊ ማኅበረሰብ ግንባታ መንገዶችየፍልስፍና ጎራዎችአገር በቀል ኢትዮጵያዊ ፍልስፍናShareLatest podcast episodesአውስትራሊያን አክሎ 42 ሀገራት በኢትዮጵያ የተጀመረው የሽግግር ፍትሕ ሂደት ባለበት መቆሙና የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ እንዳሳሰባቸው ለተመድ አስታወቁ"የእኛ ዕድር ከዘርና ሃይማኖት ነፃ የሆነ ነው፤ ኑ ተደጋግፈን ማኅበራዊ ሕይወታችንን እናጎልበት፤ መልካም አዲስ ዓመት" የኢትዮ-አውስትራሊያ አንድነት መረዳጃ ዕድርየጥምር ዜግነት ጉዳይ በአጀንዳነት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀረበ"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም